Translate

Friday, January 11, 2013

ጉዕሽ አበራ ማነዉ?


ጉዕሽ ኣበራ ቆላ ተንቤን በሚባለዉ በተንቤን ኣዉራጃ ተወልዶ ያደገ እና ለሆዳቸዉ ከሚያድሩ አደርባዮች እና ህዝባቸዉ ከሚያስጨፍጭፉ አንዱ ሲሆን በት/ቱ ሰነፍ እና ኣቃጣሪ የሆነ ግለ

Guesh Abera TPLF spy ሰብ ነዉ፡፡
ጉዕሽ በቅርቡ በተንቤን በኣሉላ ኣባ ነጋ ስም ሲጠራ የነበረዉ ት/ቤት በመለሰ በመቀየሩ ከተደሰቱት ሰዎች አንዱ ሲሆን ተንቤን ምን ታመጣላቹ? ተንቤኖች ስታለቅሱ ትኖራላቹ እያለ በተንቤን ተወላዶች ሽብር ሲፈጥር የነበረ እና ኣሁንም በተንቤን ተወላጆች ክፍፍል ለመፍጠር የቤት ስራ ተሰጥቶት እየሰራ ያለ ሰዉ ነዉ፡፡ጉዕሽ አበራ የኣሉላ ት/ቤት ተቀይሮ መለስ ተብሎ እንዲጠራ ካደረጉት ካድሬዎች አንዱ ሲሆን የከተማዉ ስም ተንቤን ቀርቶ መለስ ዜናዊ ተብሎ ከተማዉ ራሱ እንዲጠራ እናደርጋለን እያለም ሲናገር የሚደመጥ ሰብእናዉ ሽጦ ለሆዱ ያደረ የሰዎች መጠቀሚያ የሆነ አሳፋሪ ሰዉ ነዉ፡፡

ጉዕሽ በብዛት ዓጋመ፣ ተምቤን፡ እንደርታ እና ራያ የሚያንቆሸሹ ፅሕፎች በፌስ ቡክ እና በሌሎች የህዝብ መገናኛ ብዙሃን የሚለጥፍ ሰዉ ሲሆን በአሁኑ ሰአት በተንቤን ተወላጆች እንደ ወንጀለኛ እና ከዳተኛ የሚቆጠር ሰዉ ነዉ፡፡ ጉዕሽ ንፁሃን የትግራይ ልጆች ለማስወንጀል እና ለማሸበር ስም የሚቀያይርና ለትግራይ ተወላጆችም አገራቹ አትገቡም፡ ፎታቹ ኤርፖርት ገብቶዋል እያለ በህዝብና መንግስት ክፍተት እየፈጠረ የሚገኝ በተፈጥሮ የዋህ ግን ለሰዎች መጠቀሚያ በጣም ምቹ የሆነ ሰዉ ነዉ፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ጉዕሽ የትግራይ በተለይም የተንቤን ተወላጆች እንዲገደሉ እና እንድታሰሩ ስም ዝርዝር ኣሳልፎ የሚሰጥ ሲሆን ለዚህም በ የተንቤን እና በሌሎች የትግራይ ተወላጆች ጥርስ የገባ ሰዉ ነዉ፡፡ ጉዕሽ ኣበራ ወደ ኣሜሪካ ከመጣ 3ት ዓመት ያደረገ ሲሆን በኣሜሪካ ቤት ተሰጥቶት የሚኖር እና በተንቤንም በነፃ መሬት ተሰጥቶት በህዝብ ገንዘብ ቤት የገነባ ሰዉ ነዉ፡፡ ጉዕሽ በተደጋጋሚ ኣሉላ ኣባነጋ ፡ ሃፄ ዮሃንስ ፡ ሓየሎም ኣረአያን እና ሌሎች ጀግኖች የሚያጥላሉ ፅሕፎች የሚለጥፍ እና በቅርቡም እኔ እኮ የተንቤን ልጅ ኣይደለሁም ስለሆነም የተንቤን ጉዳይ ዠብ ይብላዉ ብሎ ይናገር እንደነበር አሱ በቅርበት የሚያዉቁ ይናገራሉ፡፡ ጉዕሽ በአሁኑ ሰኣት ዉጪ በሚኖሩ የተንቤን ተወላጆች ሙሉ በሙሉ የተገለለ እና በየማንነት የቀዉስ ዉስጥ የሚገኝ ሰዉ ነዉ፡፡
እ/ሔር አገራችን ይጠብቅልን

No comments:

Post a Comment