Translate

Tuesday, July 31, 2012

ተሻለ መንግሥቱ
  1. “ኤርትራ ከየት ወዴት” –
የኢትዮጵያዊው መለስ ዜናዊ መጽሐፍ ፡፡ ስለ‹እናት ሀገሩ› ኢትዮጵያ አንድም አንቀጽ አለመጻፉን ልብ ይሏል፡፡
  1. “በእናንተ ወገብ ላይ ያለው ቁስል በእኔም ወገብ ላይ አለ፡፡”
መለስ ዜናዊ እነ ንጉሤ አስገልጠውን የመሰሉ ሆዳም አማሮችን አሥመራ ላይ አስጎንብሶ ሻዕቢያን ይቅርታ ባስጠየቀበት ዘመን በትግርኛ ተናግሮት ወዳማርኛ ከተመለሰው፡፡

የወያኔዎች አይረሴ አባባሎች (Highlights)

ተሻለ መንግሥቱ
  1. “ኤርትራ ከየት ወዴት” –
የኢትዮጵያዊው መለስ ዜናዊ መጽሐፍ ፡፡ ስለ‹እናት ሀገሩ› ኢትዮጵያ አንድም አንቀጽ አለመጻፉን ልብ ይሏል፡፡
  1. “በእናንተ ወገብ ላይ ያለው ቁስል በእኔም ወገብ ላይ አለ፡፡”
መለስ ዜናዊ እነ ንጉሤ አስገልጠውን የመሰሉ ሆዳም አማሮችን አሥመራ ላይ አስጎንብሶ ሻዕቢያን ይቅርታ ባስጠየቀበት ዘመን በትግርኛ ተናግሮት ወዳማርኛ ከተመለሰው፡፡

የደሞዝ ጭማሪ ጥያቄያችንና ያንበሳ ድርሻ የሆነው ቀረጥ።

በአሁኑ ሰአት ስልጣን ላይ ያለውን ዘረኛና አንበገነናዊ ስረአት ለማስወግድ እየተደረገ ባለው ትግል ጠንካራ የለውጥ ሀይል ሊሆኑ የሚችሉ የተለያዩ ክፍሎችን ሁለንተናዊ አቅም ደረጃ እንስጥ ቢባል ከተቃዋሚ ድርጅቶች ቀጥሎ የመምሀራን ሁለንተናዊ ጥንካሬ በአምስተኛ ደረጃ የሚመጣ ይመስለኛል። መምህሩ የሰራተኛው መደብ አካል ነው። በአንድ ደምረን ከወሰድነው ደረጃችን ወደ አራትተኛ ከፊ ሊልም ይችላል።

ጎበዝ አለ ነገር!

ብሥራት ደረሰ
አለ ነገር፤ አለ ነገር፤
ቁልቁለቱን ወርደን ወንዙን ስንሻገር፡፡
የሚባለው ፉከራ ይሁን ቀረርቶ አሁን እዚህ ላይ ቢታወስ ይገባዋል፡፡ ሌላም አለ፡- ‹ጠርጥር ገንፎም አለው ስንጥር› የምንለው፡፡ ወያኔዎች ካለወትሮኣቸው እጅግ የተጨነቁ ይመስላሉ፡፡ ምን አገኛቸው ይሆን? እኔን!
ላለፉት 21 ዓመታት ምድረ ኢትዮጵያን እንዳላስጨነቁ ዛሬና አሁን በአንድ ሰው መታመም ወይም ከዚህ ዓለም ወደማይቀረው ወደዚያኛው ዓለም ማለፍ ምክንያት እንዲህ ገና ከአሁኑ ይይዙትንና ይለቁትን ይጡ? አይ የክፉ መጨረሻ! ለማንኛውም አጭሪቱን ‹መጣጥፌን› እነሆኝ!

Can you say it again Dr Eleni G. Medhin, What is Ethiopiawient mean to you?

by Rosa Abadir
rosabadir@yahoo.com

I am forced to write my reaction after I read the article by Dr Eleni in regards to her unworkable free market fiascoCan you say it again Dr Eleni G. Medhin, What is Ethiopiawient mean to you? followed by her childish type presentation of Ethiopiawient titled “I am Ethiopian, as truly and wonderfully as that is, and no one has the right to define, reduce, or otherwise dismiss my identity.”

ESAT Efeta 31 July 2012

Monday, July 30, 2012

አቶ ለገሰ እውን እረፍት ላይ ናቸው?

ከብርሃኑ ተስፋዬ Chillalo@gmail.com
እረፍት ላይ ናቸው በያቅጣጫው ይነገራል ሁለቱም ቡችሎቻቸው ካገር ዉስጠም ሆነ ከውጭ ሃገር ሲያብራሩልን የሀኪም እነደሆን ረገጥ እያደረጉት ነው ሆኖም ወደ ስራ መመለሻቸውን ጊዜ ደግሞ በውል አያዉቁትም ያሉበትንም ቦታም ለደህንነታቸው ሲባል መግለጽ አስፈላጊ አይደለም ብለው ይዘጉታል
ይህ አገላለጽ ሁለት ነገሮችን እንዳሰላስል ያደርገኛል በመሆኑም አንድም አቶ ለገሰ ራሳቸውን የተሸሸጉ የጦር ወንጀለኛ አሊያም ያሉበት አካባቢ ኢትዮጵያዊያን ቢሄዱበት በባሀልEthiopia's longtime ruler Meles Zenawi is ill አስነዋሪ ቦታ እንዳሉ አንደምታ አለው ታዲያ ይህንን ሳስብ ምናልባት ሃኪም ቤት የገቡ ሳይሆን ጠንቁዋይ ቤት አቤት አቤት እያሉ የከዳሚነት ስራ ተሰጥቶዋቸው ይሆን ብየ አስባለሁ

Breaking News

Breaking News: ESAT Radio reported the passing of Dictator Meles Zenawi (Click here to Listen ESAT Radio)

Sunday, July 29, 2012

Ethiopia in Constitutional Crises?


by Alemayehu G. Mariam
In an interview I gave to the Voice of America Amharic program last week, I was asked to comment on the nature of constitutional succession in the event of death, disability, resignation, illness, incapacity or removal from power of the prime minster (PM) in Ethiopia. The answer I gave seems to have surprised, shocked, dismayed and appalled many. The Ethiopian Constitution makes no provisions for the orderly transfer of power in the event of a vacancy in the PM’s office. Simply stated, there is no constitutional process for succession of executive power in Ethiopia!
Ethiopia in Constitutional Crises?
The issue of succession has become critical in light of the prolonged and mysterious absence of the current holder of PM’s office and the garbled official explanation for his complete disappearance from public view.

The power of truth telling to free us from Woyane tyranny and beyond


by Teshome Debalke
Every violation of truth is not only a sort of suicide in the liar, but is a stab at the health of human society.
Emerson, Ralph Waldo
Lately the ruling tyrant’s disappearance captured the Media and the public attentions and sent confusion to the WoyaneThe power of truth telling to free us from Woyane tyranny and beyond camp. There is no explanation why the usually talkative tyrant and the star of TPLF decided to play hide-and-seek with his comrades-in-crime and the Ethiopian public at large. The underline problem isn’t his disappearance or his comrades’ confusion but the price we have to pay because of their deception.

The Woyane Brain Motor is in Coma or Dead


by Kaleab Tessema
When I heard the news that Meles is critically ill, I tried to find out the veracity of the information, and it was true that he
Meles Zenawi invitation at Camp David is an insult to Ethiopians
Meles Zenawi
is suffering from whatever disease he got.  It is great news for all Ethiopians.  The brutal Meles who murdered the innocent people and acted like he was immune to death.  Now, he is comatose and death is waiting to pay him back for a savage treatment of the Ethiopian people.  ”Ethiopia Stretches out Her Hands to God.”  Meles’ aim was to divide the country into powerless mini-states in order to make Eritrea strong and superior economically and militarily in the horn of Africa.

Demokrattisrettigheter er ikke en gift som individuelle kan gis eller ikke


Ett land for et folk er det som garanterer sikkerhet, rett til liv, rettferdighet, borgerskaps rett og plikt, å leve i frihet, rettssikkerhet og innbyggernes kollektiv trygghet. Allikevel 21 har gått siden Etiopia ikke er et land hvor sin innbyggere lever i frihet og trygghet. Det nåværende regimet som overtok makten fra det tidligere militær diktator driver en politikk basert på etnisk tilhørighet og er opptatt av makt ved å kontrollere landets økonomi, og er ute etter sin egen etnisk gruppe interesser.

Ethiopian Muslims Deny Christian Conflict


OnIslam & News Agencies
CAIRO – As tension remains high in Ethiopia over government interference in the religious affairs of the Muslim
Ethiopia mosque sit-ins see deaths, arrests: protesters
Muslim activists also dismissed government claims that it was battling “radicals” as a fear tactic to silence the Muslim community
community, Ethiopian Muslims deny reports about an imminent conflict with the Christian majority.
“Muslims in Ethiopia respect our Christian brothers and sisters and are hopeful that the recent fights and violence will not lead to a larger conflict between Muslims and Christians,” a group of Muslim activists and university students calling themselves “Concerned Muslim Ethiopians” said in an e-mail to Bikyamasr website.

ESAT Ethiopian Weekly News July 29, 2012


መለስ አለምላስ! – ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም

ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም
ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ
‹‹ነጻነትን›› ብሎ የጮህው ወገን
Journalist Abebe Gellaw
በሜይ 18 2012 መለስ ዜናዊ በማይዋጥለትና ጨርሶ እስከመቃብሩ ድረስ ሊረሳው የማይችለውን ትምህርት ቀሰመ፡፡በነጻው ሃገር፤ ሃሳብን ያለምንም ገደም መግለጽ በሚቻልበት ነጻ ምድር፤መለስ አፉ ተለጎመ፡፡ ያ ያለገደብ ባሻው መልኩ ስድብና ነቀፌታ፤ ፌዝና ሽሙጥ፤ተራ ክብረ ነክ ቃላት ሲተፋ የነበረው አንደበቱ ታሰረ፡፡ በዋሺንግቶን ከተማ የሚኖረው ወጣት ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ አበበ ገላው፤ በጂ8 ስብሰባ መሃል ስለ አፍሪካ የምግብ ዋስትና ላይ በተካሄደው ውይይት መሃል ብድግ ብሎ አዳራሹን ባናወጠው ድምጽ ሲናገር መለስ ዜናዊ አይኑ ፈጦ ቀረ:: የአበበ ገላው ሃያል ድምጽ አስተጋባ:-

ኢትዮጵያ፡- ምግብ ለችጋርና ለማሰብ!

ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም
ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ
በቅርቡ በዋሽንግቶን ዲሲ በጂ8 አባላት በተካሄደው፤የምግብ ዋስትና ስብሰባ ላይ በዋሽንግቶን ነዋሪ የሆነው ቆፍጣና ወጣት ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ አበበ ገላው በአዳራሹ መሃል ለመሃልWhen President Obama invited the leaders of Ghana, Tanzania, Benin and Zenawi to the Summit  on May 18, few expected any meaningful outcomes. ቆሞ ለፈላጭ ቆራጩ ጨካኝ ገዢ መለስ ዜናዊ “ነጣነትለተነፈገው ምግብ ትርጉም አልባ ነው” በማለት ሕዝባዊ ጩኸት አሰምቶ ነበር።

ዘረኛውና አምባገነኑ መለስ ዜናዊ አሁንም ከማገገሚያ ክፍል እንዳልወጣ ምንጮች ገለጹ

ግንቦት ሰባት ዜና፣
ቤልጂዬም ብራስል በሚገኘው የሴይንት ሉክ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ውስጥ ህይወታቸው አደጋ ላይ የወደቁ ሰዎች የመተንፈሻና የፈሳሽ ምግብ ቱቦዎ ተገጥሞላቸው በሚተኙበትGINBOT 7 Movement የሪከቨሪ ሩም እየተባለ በሚጠራው የህክምና ክፍል ውስጥ እንደሚገኝ ከሆስፒታል ምንጮች ያገኘነው መረጃ አረጋገጠ።

‹‹ዘምሟል ጎራዴው››?

ከጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ
ዘመኑ ግንቦት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ ሶስት ነው፡፡ ‹‹ብሶት ወለደኝ›› የሚለው ጀግናው ኢህአዴግ አዲስ አበባን ‹‹ከወታደራዊ መንግስት›› ወደ ‹‹ታጋይ መንግስት›› ለማዘዋወር ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል፡፡ በዚህ መሀልም የእንግሊዝ አምባሳደር ታጋዮቹ አዲስ አበባ ሲደርሱ ሊፈጠር በሚችለው ወታደራዊ ግጭት ስጋት ገብቷቸው ኢምባሲውን ለዘበኞችና ለኢትዮጵያዊያን ሰራተኞች ሀላፊነት ሰጥተው ወደሀገራቸው ሄዱ፡፡ ሀገራቸውም በደረሱ ጊዜ የኢትዮጵያ ሁኔታ ትኩረቱን የሳበው ቢቢሲ የተባለው አለም አቀፍ ሚዲያ አምባሳደሩን ‹‹የኮለኔሉ መንግስት እንዴት ነው?›› ሲል ጠየቃቸው፡፡ እሳቸውም እንዲህ ሲሉ መለሱለት ‹‹አይተርፍም! ዘምሟል ጎራዴው፡፡››
እነሆም ይህ ከሆነ ከሃያ አንድ ዓመት በኋላ የሀገሪቱ መንፈሳዊ አባት ፕሮፈሰር መስፍን ወልደማሪያም ሰኔ 8/2004 በታተመችው ፍትህ ጋዜጣ ላይ እንዲህ ሲሉ ፃፉ ‹‹በእኔ አመለካከት በአለፉት ሃያ አንድ ዓመታት የወያኔ/ኢህአዴግ አገዛዝ ውስጥ አንዳንዴ ቢሰናከልም ትልቁና ዋናው ጥቅም የጽሕፈት እገዳው መነሣት ነው፤ ይህ ነፃነት ሲጠፋ ጥፋቱ ሁሉ ሙሉ ይሆናል።››

ህገ መንግስቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሞቱ አይፈቀድላቸውም!?

ትላንት ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማሪያም ከአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጋር የጠቅላይ ሚኒስተሩን መያዝ እና ምትካቸውን አስመልክቶ ቃለ ምልልስ አድርገው ነበር። ዛሬ ደግሞ ተወዳጇ ዞን 9 ብሎግ “ባልቻን ፍለጋ” በሚል አንድ ወግ አስነብባናለች።
ሁለቱም እንደጠቆሙት በህገ መንግስቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሞቱ ወይም ደግሞ በሆነ ምክንያት “ከጥቅም ውጪ” ቢሆኑ ማን ይተካቸዋል? እንዴት ይተካሉ? ለሚለው ጥያቄ ህገ መንግስቱ መልስ የለውም።
ህገ መንግስታችን አንቀፅ 74 ስለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የስራ ድርሻ በአንድ ገፅ ተኩል ያህል ይዘረዝራል። (በቅንፍ እናደንቃለን፤ ጠቅላያችን ይሄንን ሁሉ ኖሯል ሃያ አንድ አመት ሙሉ ሲሰሩ የኖሩት…? መድከም ይነሳቸው እንዴ…!? አንዱ ስብሰባ ላይ ክልትው ብለው አለመቀረታቸውም በእውነቱ ብርታታቸውን ያመለክታል!)

ስለ ጠቅላይ ሚኒስትሬ ዝም አልልም!

ABE TOKCHAW

ይቺ ጨዋታ አሁን በቅርቡ “ቅምሻ” ብለን የተቃመስናት አንድ ጨዋታ ናት። የዛኔ ለእርስዎ ካቃመስኩዎ በኋላ ጨዋታዋ ስትጠናቀቅ ለተወዳጇ ፍትህ ጋዜጣ ልኬያት ነበር። መንግስቴ “ፍትህ የለም” ብሎ ከልክሎ ሳትታም ቀረች።
እንጀምር፤
ባለፈው ሳምንት ፍትህ ጋዜጣችን በፍትህ ሚኒስቴር ታግዳ ነበር። ምነው? ሲባል “ለሀገር ደህንነት ስጋት የሚሆን ወሬ ይዛለች” ተብሏል። እኔ በበኩሌ ያ የሀገር ደህንነት ስጋት የሆነ የፍትህ ወሬ ምን እንደሆነ ለማየት ቸኩያለሁ። ለማንኛውም በዚህኛው ሳምንት የማርያም መንገድ ከተሰጣት ብዬ ይቺን ሰድጃለሁ። ይቺ ፅሁፍ ስለ ጠቅላይ ሚኒስትራችን አብዝታ የምትጨነቅ ናትና ቢያንስ ለዚች ፅሁፍ ሲባል ፍትህ ከእገዳ ነፃ ትሆን ይሆናል የሚል እምነትም አለኝ…!

Saturday, July 28, 2012

ESAT Ethiopian News July 28, 2012

Ethiopia: 20,000 flee Moyale clashes - Red Cross


Ethnic clashes in southern Ethiopia are reported to have left at least 18 people dead and 12 others injured.
More than 20,000 people have crossed into Kenya to escape the fighting, the Kenyan Red Cross says.
A spokesman told the BBC that people were continuing to cross the border although Ethiopian government forces had intervened to stop the fighting.
The clashes, in the Moyale area, are thought to have been sparked by a simmering dispute over land rights.
Fighting involving the Borana and Garri communities is said to have started mid-week, and to have continued until Friday.
Local reports speak of armed militias taking up positions in outlying villages on Wednesday, with the fighting spreading to Moyale town, on the Ethiopia-Kenya border, on Thursday.
Many of those who fled across the border into the Kenyan side of Moyale are having to sleep out in the open.
The Red Cross says it is providing those who have been displaced with food, water and tarpaulins.

Ethiopia: Today I became a Muslim

Girma ‘Anwar’ Tadesse
I am a Christian Ethiopian, in fact moments before sitting to write this I was in a Church worshipping my God.
Ethiopia: Today I became a Muslim
Photo: Facebook (All Ethiopian Muslimvoice)
Nonetheless, like any peace loving person I was more than touched by the discipline of the Muslim protests in Addis Ababa (Finfinne). A peaceful protest and to add to that a silent one.

ዘረኛውና አምባገነኑ መለስ ዜናዊ አሁንም ከማገገሚያ ክፍል እንዳልወጣ ምንጮች ገለጹ

ግንቦት ሰባት ዜና፣
ቤልጂዬም ብራስል በሚገኘው የሴይንት ሉክ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ውስጥ ህይወታቸው አደጋ ላይ የወደቁ ሰዎች የመተንፈሻና የፈሳሽ ምግብ ቱቦዎ ተገጥሞላቸው በሚተኙበትGINBOT 7 Movement የሪከቨሪ ሩም እየተባለ በሚጠራው የህክምና ክፍል ውስጥ እንደሚገኝ ከሆስፒታል ምንጮች ያገኘነው መረጃ አረጋገጠ።

Friday, July 27, 2012

በአንዋር መስኪድ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚሆን ህዝብ ትግላችን አይቀዘቅም አለ::

ሐምሌ ፳ (ሀያ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:- የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን በስፍራው ተገኝቶ እንደተመለከተው ዛሬ ለተቃውሞ የወጣው ሙስሊም ኢትዮጵያዊ እስከዛሬ ከተሳተፈው ሁሉ በቁጥር በእጅጉ የሚልቅ ነው።
ዋና ዋና መሪዎቹ በማእከላዊ እስር ቤት በአሰቃቂ ድብደባ ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑን የኢሳት እንዲሁም የአምነስቲ ኢንተርናሽናል መረጃዎች ይፋ ባደረጉ ማግስት፣ አንዳንዶች አንድ ሚሊዮን ሌሎች ከ700 ሺ እስከ 800 ሺ የሚገምቱት ህዝብ ተቃውሞውን በዝምታ፣ በጭብጨባና እጆቹን ወደ ላይ በማንሳት አሰምቷል።

Kenya Prime Minister Son to Marry Ethiopian

Fidel Castro Odinga to tie knot with his Ethiopian girlfriend Lwam Getachew Bekele

For the second time now, Fidel Castro Odinga is all set to tie the knot on Saturday in what has been confirmed as anFidel Castro Odinga to tie knot with his Ethiopian girlfriend Lwam Getachew Bekele all-invites only wedding ceremony. The wedding shall later be followed by a reception party at a private club in the Loresho residential area.

Ethiopia: ESAT Ethiopian News July 27, 2012

የድል መዳረሻ ላይ ነን፤ ትግሉን ተቀላቀሉ!!!

    
Ginbot 7 weekly editorialለፍትህ፣ ለእኩልነት፣ ለነፃነትና ለዲሞክራሲ የምናደርገው ትግል ወደ ድል ተዳርሷል። ትግላችን ከእስልምና ወይም ክርስትና አድማስ ወጥቶ የኢትዮጵያዊያን ሁሉ ትግል እየሆነ ነው። መስጊዶች የትግል ማዕከል እንደሆኑ ሁሉ ቤተክርስያኖችም በተመሳሳይ የትግል ማዕከል ይሆናሉ። በአመቸን ቦታ ሁሉ ተቃውሞዓችን እናሰማለን። የተንገዳገደው የመለስ ዜናዊ ዘረኛ አገዛዝ ጨርሶ እስኪወድቅ ድረስ በየእለቱ ትግላችንን እያጠነከርን እንሄዳለን። ወደ ድላችን መዳረሻ ላይ እንገኛለን፤ ተቀላቀሉን።

ህገ መንግስቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሞቱ አይፈቀድላቸውም!?

አቤ ቶኪቻው
ትላንት ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማሪያም ከአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጋር የጠቅላይ ሚኒስተሩን መያዝ እና ምትካቸውን አስመልክቶ ቃለ ምልልስ አድርገው ነበር። ዛሬ ደግሞ ተወዳጇ ዞን Meles Zenawi with Chines president9 ብሎግ “ባልቻን ፍለጋ”በሚል አንድ ወግ አስነብባናለች።
ሁለቱም እንደጠቆሙት በህገ መንግስቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሞቱ ወይም ደግሞ በሆነ ምክንያት “ከጥቅም ውጪ” ቢሆኑ ማን ይተካቸዋል? እንዴት ይተካሉ? ለሚለው ጥያቄ ህገ መንግስቱ መልስ የለውም።

ESAT Ethiopian News July 26, 2012

Loving Ethiopia death – His holiness Abune Melketsedek

by Yilma Bekele
I have the good fortune of residing in Oakland, California where His Holiness Abune Melketsedek, Secretary of Ethiopian
Abune MelkeTsedek, Our holy father has this ability to make you feel safe and comfortable around him. He speaks simply and clearly.
Abune Melketsedek
Orthodox Tewahedo Church in exile and head of Mekane Selam Medhane Alem Cathedral resides.

Where is Meles Zenawi? Ethiopians don’t know (CPJ)

If you search for the name of Ethiopia’s prime minister, Meles Zenawi, on Twitter these days, you’ll see a flurry ofWhere is Meles Zenawi? Ethiopians don't know incongruent postings: Meles is hospitalized in critical condition; he’s fine and returning to work; he died two weeks ago; he’s on holiday.

ከሦስት ወረዳዎች 10 ሺህ ገበሬዎች ሊፈናቀሉ ነው የአካባቢው ባለስልጣን “የሚፈናቀል የለም” እያሉ ነው።

ሐምሌ ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:- ከአርሲ ዞን ሦስት ወረዳዎች ብቻ ከ 10፣000 በላይ ገበሬዎች “ቦታችሁ ለልማት ይፈለጋል” ተብለው ከይዞታቸው በግዳጅ ሊፈናቀሉ መሆናቸው ተሰማ።

... በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ከምዕራብ አርሲ ዞን ሶስት ወረዳዎች የተወከልን ነን የሚሉ ገበሬዎች ፦”ከሥራችንና ከመኖሪያችን እንድንነሳ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠን ስለሆነ፤ ፍትህ ይሰጠን” ሲሉ አቤት በማለት ላይ መሆናቸውን ፍኖተ ነፃነት ዘግቧል።

‹‹ከአያት ቅድመ አያቶቻችን ጀምሮ ተይዞ የነበረውን ቀያችንን ‹ልቀቁና ሂዱ!› በመባላችን እጅግ አዝነናል›› ያሉት ገበሬዎቹ ፤ በመፈናቀሉ ሂደት ከሦስቱ ወረዳዎች ከ10 ሺህ ያላነሱ ሰዎች ሊነሱ እንደሚችሉ ጠቁመዋል፡፡

አምነስቲ በሙስሊሞች ላይ አሰቃቂ ግፍ ተፈጽሟል አለ፡፡

ሐምሌ ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:- አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይህን ያስታወቀው “በሙስሊም ተቃዋሚዎች ላይ ከፍተኛ የሆነ የመብት ጥሰት ሳይፈጸም አልቀረም” በሚል ርእስ ባወጣው መግለጫ ላይ ነው።

... ድርጅቱ እንዳለው በእስር ላይ የሚገኙት ሙስሊም ተቃዋሚዎች፣ አሰቃቂ ድብደባ ( ቶርቸር) እንደተፈጸመባቸው የሚያሳዩ መረጃዎች አሉ ብሎአል።

አንዳንድ እስረኞች ከቤተሰቦቻቸው እንዳይገኙ ተደርጎ ለብቻቸው መታሰራቸውን፣ በአንዳንዶች ላይም ጭካኔ የተሞላበት ድብደባ መፈጸሙን ገልጧል።

Where is Meles Zenawi? Who replaced him? (Prof. Alemayehu G. Mariam with VOA)

Thursday, July 26, 2012

ESAT Efeta 26 July 2012

Addisu Legesse the butcher of the people of Amhara! 2.4 Millions Amharas were massacred by TPLF

Aljezzera Report that Ethiopian Mejilis Received Around 280 Million Ethiopian Birr for launching Ahbashizim

Muslims accused the Government of Ethiopia Addis Ababa being responsible for the ongoing unrest there, by encouraging a group known as the Ethiopians, "Association of Islamic Charitable Projects" and promote the ideas described Bagma center of the Muslims of Ethiopia, but the government denies the charges altogether.
The head of the Business Association Charitable Abu Khalid Sheikh Mohammed Ali in a statement to the island that the Ethiopian authorities are trying to sow discord among the Muslims to achieve political goals, but millions demonstrations Re goal attempts abortion "unconstitutional" as he put it.

Document - Ethiopia: Widespread violations feared in clampdown on Muslim protests

AMNESTY INTERNATIONAL PUBLIC STATEMENT 25 July 2012 AI Index: AFR 25/010/2012
Ethiopia: Widespread violations feared in clampdown on Muslim protests Amnesty International is concerned over the fate of scores of Muslim protestors arrested in Ethiopia during July. The arrests took place in the context of ongoing protests against alleged government restrictions on freedom of religion in the country. The detainees are at risk of torture and other ill-treatment, and there have been numerous reports of beatings in detention against those arrested. Some detainees have been held in incommunicado detention since their arrest without access to family members, often in unknown locations. Amnesty International is further concerned at widespread reports of the beating of protestors during demonstrations, and other examples of excessive use of force by the police during the arrests and the dispersal of protests, resulting in many injuries to protestors.

ወይ ጣጣ፤ ፍትህ ጋዜጣ ነገም ለንባብ አትበቃም!

የጋዜጣዋ አዘጋጅ ተመስገን ደሳለኝ በፌስ ቡክ ገፁ ላይ እንደገለፀው ፍትህ ጋዜጣ ዛሬ ስራዋን አጠናቃ ማተሚያ ቤት ብትገባም የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ሃላፊዎች “ፍትህን እንዳናትም ከፍትህ ሚኒስቴር በቃል ታዘናል” በሚል ለማተም እንደሚቸገሩ ገልፀውላቸዋል።
ተሜ እንደነገረን ከሆነ ፍትህ ሚኒስቴር ሄደው ነገሩን ለማጣራት ባደረጉት ሙከራ ሃላፊው ያለፈው ሳምንት እገዳ በእርሰቸው ቢሮ መታገዱን ገልፀው ለዚህኛው ሳምነት ግን ምንም አይነት እገዳ እንዳላዘዙ እና የሚያውቁት ነገር እንደሌለ “ዘና” ብለው ነግረዋቸዋል።
ዘና ለማለት ያልታደሉት የፍትህ ጋዜጣ ባልደረቦችም ይህንኑ ምላሽ ይዘው ወደ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ቢሮጡም የማተሚያ ቤቱ ሃላፊዎች የስራ ሰዓታቸውን ጨርሰው ከቢሮ ወጥተዋል።
ዋና አዘጋጁ ተመስገን በዚህ የተነሳ ጋዜጣዋ ዛሬን ሳትታተም እንዳደረች ነገ ደግሞ የአቅማቸውን በሙሉ ጥረት እንደሚያደርጉ ነግሮናል።
እኔ የምለው ይሄ አዲስ እየመጣ ያለው መንግስት “ፍትህ” የሚባል ነገር እንዳይኖር ቆርጦ ተነስቷል ማለት ነው!? እስቲ ነገ ደግሞ የሚሆነውን አብረን እናያለን!
ABE TOKCHAW

ቦይኮት አስቴር አወቀ!

ከጁላይ 25 እስከ ጁላይ 28 ቀን በጣሊያን ሮም ከተማ ላይ በሚካሄደው የአውሮፓ የባህልና ስፖርት ፌስቲቫል ላይ በመገኘት ውድድሩን ለመዘገብና እንዲሁም የተለያዩ የገቢ ማስገኛAster Aweke Alamudi ዝግጅቶችን ለማድረግ በቦታው ላይ የተገኘው የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን (ኢሳት) የጋዜጠኞችና ድጋፍ አስተባባሪ ቡድን ውድድሩ በሚካሄድበት አካባቢ ድንኳን እንደማይሰጠው በውድድሩ አዘጋጆች ተገልጾላቸዋል::

Ethiopia Bans Newspaper After Stories On Meles Illness, Protests

by William Davison – Jul 26
Bloomberg – An Ethiopian court banned distribution of a newspaper that published front-page articles about PrimeMeles Zenawi's days are numbered. His death from blood cancer is becoming more certain day by day. He will soon face Minister Meles Zenawi’s health and protests by Muslims in the capital, Addis Ababa, the government said.

Post-Meles Possible Scenarios

by Messay Kebede
The trouble with tyranny and personalized power is that institutional mechanisms of power transfer do not work. In
Meles Zenawi Gets a Taste of His Own Medicine
Meles Zenawi
most cases, such mechanisms exist and are enshrined in written and exalted constitutions.

Solomon Tekalign at the front Part 2

የሠላም ራዕይ ለኢትዮጵያ

ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም

ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ

ፕሬዜዳንት ኔልሰን ማንዴላ ባለፈው ሳምንት 94 ዓመታቸውን አከበሩ፡፡እግዚአብሔር ረጂም ዕድሜንና ጤናን ይስጣቸው፡፡

ፕሬዜዳንት ማንዴላን የሚያከብሩና የሚያፈቅሩ ሰዎች ‹‹ማዲባ››ብለው ይጠሩዋቸዋል፡፡እሳቸውም የሰብአዊ ፍቅር ተስፋ፤ ትእግስት፤ራዕይ ናቸው፡፡ ደቡብ አፍሪካ በጭለማው ሰአት ማዲባ ከጭለማ እስር ሲወጡ ፈገግታ ለብሰው፤ በእጃቸው ሻማ ይዘው ሕዝባቸውን አፓርታይድ ከሚባል እስር ቤት ለማውጣት ተዘጋጅተው ነበር፡፡ደቡብ አፍሪካ ሕዝቦቿ ጦር አስልተው ለመጋደል ሲዘጋጁ፤ማዴባ ነሃል ገብተው ‹‹አንተም ተው አንተም ተው›› ብለው እጅ ለእጅ አያይዘው፤ አጨባብጠው፤ ጦራቸውን፤ቀስታቸውን፤ጎራዱያቸውን፤አቅልጠው አዲሲቷን ደብብ አፍሪካ መገንቢያ ብረት እንዲሆን አድርገዋል፡፡ይሄንንም ሲያደርጉ ያሉት ‹‹መቼም፤መቼም ፤መቼም ቢሆን፤ሃገራችን ውስጥ አንዱ አንዱን ቀጥቅጦ ሊገዛ፤ ካሁን በኋላ አይችልም›› ነበር፡፡ የዓለም ሕዝብ በስራቸው ተደንቆ ሲመለከት ማዴባያሉት ‹‹ እኔ እኮ መልአክ አይደለሁም ምናልባት ሙከራ የሚያደርግ ሃጢአተኛ መልአክ ነው ብላችሁ ካላመናችሁ፤በስተቀር፤መላክ ለመሆን የምሞክሩ ሃጥአን የአፍሪካ መሪዎች ብናገኝ እንዴት ደስ ባለን ነበር::››

Wednesday, July 25, 2012

ESAT Ethiopian News July 25, 2012

Ethiopian Christian and Muslim Council in Washington DC

Washington DC, July 25, 2012
Ethiopian Christian and Muslim Council in Washington DC
Press Release

The Ethiopian government is continue to grossly violate fundamental rights of its citizen disregarding its ownEthiopian Christian and Muslim Council in Washington DC constitution that unequivocally guarantees these clearly stated citizens’ rights on the constitution. Freedom of Religion, Freedom of speech, freedom of expression and freedom of assembly are basic human rights and are enshrined in the Universal Declaration of Human Rights. It is not for a government whose function is to serve the people to decide for whom freedoms should be allowed and to deprive those who don’t support them their rights of choosing their social and political system of their own free will.

Ethiopia’s Muslims protest against being “treated like terrorists”

FRANCE 24
Peggy Bruguière
Long known for its religious tolerance, Ethiopia’s reputation now looks to be hanging in the balance as some members of its Muslim community have accused the government of treating them as if they were terrorists, resulting in a wave of protests in the capital Addis Ababa.
Muslims gathered at Anwar mosque in Addis Ababa on July 15. Photo by @DimtsachinYisem published on Facebook.
Muslims gathered at Anwar mosque in Addis Ababa on July 15. Photo by @DimtsachinYisem published on Facebook.
Mass demonstrations against religious discrimination erupted anew on Saturday, after scores of people gathered at Addis Ababa’s Anawar mosque. Clashes reportedly broke out after police attempted to break up the crowd, leading to the arrest of hundreds of protesters.

Can the Ethiopian change his skin or leopard its spots?

by Yilma Bekele
Is Meles Zenawi dead or alive has become the burning question of the day. It is sad even in death or near death thePress Conferences to be held on Zenawi’s health tyrant does not get any respect. You would think after dominating the Ethiopian scene for over twenty years the individual is entitled to some love. I am afraid all he has harvested in this short life is a lot of hate and loathing. He lived a violent life and his current condition whatever it is has turned up to be more violent than most of us dream of. Tumor in the brain is not a simple matter. Blood cancer is terminal. Chemotherapy treatment is a painful process. He came suddenly into our life and he is leaving us before sundown afraid of what the night might bring. It would have been better if he was made to answer for his crimes. That would have brought closure. As usual the coward is trying to slip away without accountability. Good riddance!

Ethiopia stopped newspaper publishing reports on Zenawi’s health

by Associated Press
JOHANNESBURG — Ethiopian authorities have blocked the publication of a prominent independent newspaper featuringRights group says Ethiopia stopped newspaper publishing reports on PM Meles’ health reports on the health of the country’s long-time ruler, a press freedom advocacy group said Tuesday.

ህወሃት በምን ተጠምዶ ይሆን?

ይህ ጽሁፍ ኣቶ መለስ ታመዋል፤ ህመማቸው ለሞት ይሰጣል ወይም ቢድኑም ወደ መደበኛ ስራቸው ለመመለስ ኣይችሉም የሚሉትን መላምት የተመረኮዘ ኣስተያየት ነው። ታዲያ ይህ ዜና እውነት ከሆነ በዚህ ጊዜ ህወሃት በምን ሁኔታ ላይ ይገኝ ይሆን? ብለን እንድናስብ ማድረጉ ኣይቀርም።
ባለፈው ጊዜ “ኣቶ መለስ ሲሄዱ ምን ይፈጠር ይሆን?” በሚል ርእስ ስር ባነሳነው ግምት ላይ የ ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሄድ ለለውጥ ትልቅ በር መሆኑን ጠቁመናል።ኣውሸልሽሎ የሚጀመር ኣስተዳደር ሩቅ እንደማይሄድም ጠቁመናል:: ብዙ ሰውም እንዲሁ ገምቱዋል። ታዲያ በኣቶ መለስ መሄድ የተፈጠረውን ክፍተት ለመድፈንና ስርዓቱ ሳይቀየር ኣውሸልሽሎም ቢሆን እንዲሄድ የሚሹ ኣንዳንድ ጽንፈኛ የህወሃት ኣባላትም ላይተኙ ይችላሉ።

ቅምሻ ጨዋታ “ሞተዋል እንዳልል ቀብርዎን አላየሁ፤ አሉም እንዳልልዎ ድምፅዎን አልሰማሁ…”

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ምን ውስጥ እንደገቡ እስከ አሁንም የጠራ ወሬ አልሰማንም። በምትኩ የተምታታ ዜና እያዳመጥን ነው። ቅዳሜ እለት ለህትመት የበቃው እንግሊዘኛው “ፎርቹን” ጋዜጣ መለስ ወደ አዲስ አበባ መመለሳቸውን አስመልክቶ ፊት ለፊት ገፁ ላይ አስነብበቦን ነበር። ዛሬ ደግሞ ሪፖርተር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውጪ ሃገር በእረፍት ላይ ናቸው ብሎ ዘግቦልናል። ነገሩን ልብ ብለን ስናየው ዘጋቢዎቻችንም እየዘገቡልን ሳይሆን እያወዛገቡን ነው የሚመስለው።

Do we Ethiopians agree to disagree to form a United Action?

by Allelign Sisay
We may need external mediators to assist us bringing together the different political and civic organizations for a unitedDo we Ethiopians agree to disagree to form a United Action? struggle. Let’s face it, we have fallen to do it on our own for over twenty years, and I don’t envision a miracle in the next few months.

ESAT Ethiopian News July 24, 2012

ፍትህ ጋዜጣ የመከሰሰ አደጋ ቢጋረጥባትም ለሚቀጥለው አርብ እትም እየተዘጋጀች መሆኑ ተሰማ!

(እርእሱ ቁርጥ የኢቲቪ ዜና ብለው ያሽሟጡኝና ወደ ቁምነገሩ ይግቡ!)
ያለፈው አርብ እትም “ለሀገር ደህንነት ስጋት የሆነ ወንጀል ነክ ዘገባ ይዛለች” በሚል እንዳትሰራጭ በፍትህ ሚኒስቴር የታገደችው ፍትህ ጋዜጣ ለሚቀጥለው አርብ እትም እየተዘጋጀች እንደሆነ ዋና አዘጋጁ ተመስገን ደሳለኝ ለሸገር ሬድዮ ገለፀ።
መታገዷን አስመልክቶ ሸገር ሬድዮ ያነጋገራቸው የፍትህ ሚኒስቴር ተወካይ (ስማቸውን ረሳሁት) ጋዜጣዋ መታገዷ አግባብ መሆኑን ጠቅሰው፤ “ጋዜጣዋ ወንጀል የሆነ ዘገባ ማካተቷን መረጃ ስለደረሰን በፕሬስ ህጉ አንቀፅ አስራ አምስት (መሰለኝ አንቀፅ እና ገንዘብ አይያዝልኝም) ብቻ በአንዱ አንቀፅ መሰረት እንደታገደች ተናግረዋል።

የፍትህ ሚኒስትሩ ሰው እንዳሉት ከሆነ አቃቢ ህግ ይህንን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ማመልከቱን እና እገዳው አግባብ መሆን አለመሆኑን ፍርድ ቤቱ በ 48 ሰዓት ውስጥ ሲያሳውቀን፤ ተቀባይነት ካገኘን በአስራ አምስት ቀን ውስጥ አቃቤ ህግ በጋዜጣዋ ላይ ክስ ይመሰርታል” ሲሉ ተናግረዋል።

የፍትህ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ተመስገን ደሳለኝ በበኩሉ “ምንም በወንጀል የሚያስጠቅ ዘገባ ጋዜጣዋ እንዳልሰራች ገልፆ ፍትህ ሚኒስቴር ባደረገብን ድንገተኛ እገዳ ለከፍተኛ ኪሳራ ተዳርገናል” በማለት ለሸገር ሲናገር ሰምቼዋለሁ።
ፍትህ ጋዜጣ የመከሰሰ አደጋ ተጋርጦባትም ለሚቀጥለው አርብ እትም እየተዘጋጀች መሆኑን ተመስገን አያይዞ ተናግሯል!
ዜናው በዚህ አበቃ ቸር ያሰማን!

የጋናው ፕሬዘዳንት ሳይታሰብ ሞቱ!

ከሁለት ወራት በፊት ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜጋዊ ጋር በአሜሪካ በተደረገው እና ጠቅላይ ሚኒስትራችንን አበበ ገላው ባስደነገጠበት ስብሰባ ላይ ተካፍለው የነበሩት የጋናው ፕሬዘዳንት በዛሬው እለት ድንገት መሞታቸውን ሮይተርስ በድረ ገፁ አስነበብቦናል።
የጋናው ፕሬዝዳንት ጆሃን አታ ሚልስ ስድሳ ስምንት አመታቸው ሲሆን በዴሞክራሲያዊ ምርጫ ወደ ስልጣን የመጡ ዲሞክራት መሪ ከመሆናቸውም በተጨማሪ፤ሀገራቸው ሁለት ዲጂት እድገት እንድታመጣም ያደረጉ መሆናቸው ተነግሮላቸዋል።
ፕሬዝዳንቱ ለሞት ያበቃቸው ድንገተኛ ህመም እንደሆነም ዜናው ያትታል።
የኛስ ጠቅላይ ሚኒስትር የት ናቸው!?

Tuesday, July 24, 2012

Zenawi’s silly daughter spotted enjoying the nightlife of Brussels


The Horn Times News Letter – July 23, 2012
by Getahune Bekele
Nick named the Queen of bling by the youth of Addis Ababa, the controversial and scandal-prone Semehal MelesZenawi’s silly daughter spotted enjoying the nightlife of Brussels (pictured) has dominated the blissful nightlife of Addis – wood for the past 10 years. Every Fridays and Saturdays, she has been a common site in bars and restaurants of Addis with her eight bodyguards in the pitch-black Jeep Cherokee.
However, since her father became bed ridden, the Knave disappeared from the public eyes like most Tigre warlords and TPLF top dogs, only to appear at Brussels’ famous bar, Chausses de Waterloo, on Saturday July 21,2012.

ESAT Ato Yesuf Yasin & Ato Mulugeta Loule July 2012 about Meles & current Ethiopian poltics


Monday, July 23, 2012

የድምጻችን ይሰማ አመራሮች ዛሬ ፍርድ ቤት ቢቀርቡም፣ ከበር መመለሳቸው ተሰማ

ሐምሌ ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ባለፈው አርብ 70 የሚሆኑ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን ፍርድ ቤት ቀርበው 28 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋል። በዛሬው እለት ደግሞ 8 የአመራር አባላት አራዳ ምድብ ችሎት ቢቀርቡም ወዲያውኑ ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደርጓል።
የመንግስት ታጣቂ ሀይሎች ድምጻችን ይሰማ በማለት ጥያቄ ባቀረቡ ሙስሊሞች ላይ የጅምላ እስር እና ድብደባዎችን ፈጽመዋል። ትናንት እሁድና ዛሬ ሰኞ የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት ብቻ በአንዋር መስጊድ አካባቢ ሲዞሩ የታዩ ሲሆን፣ የፌደራል ፖሊስ ልዩ ግብረሀይል ፣ ጊዚያዊ ጣቢያ ብለው ባቋቋሙት ኡመር ሰመተር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ በሜጋ አምፊ ቲያትር እና በአዲስ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ሰፍረው እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሎአል።

አቶ አባዱላ ገመዳ የዘንድሮ ፓርላማ መራዘም ከጠ/ሚኒስትሩ ሕመም ጋር አይያያዝም አሉ

ሐምሌ ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ሰኔ 30 መዘጋት የነበረበት የዘንድሮ ፓርላማ የሥራ ፕሮግራም መራዘም እንዲያው ልማድ ሆኖ እንጂ ከጠ/ሚኒስትር መለስ ሕመም ጋር የሚያያይዘው አንዳችም ነገር የለም ሲሉ አቶ አባዱላ ገመዳ ገለጹ፡፡
የፓርላማው አፈጉባኤ አቶ አባዱላ ዛሬ በጽ/ቤታቸው የፓርላማውን ዓመታዊ የስራ እንቅስቃሴ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ላይ የፓርላማው የስራ ጊዜ መራዘም ከጠ/ሚኒስትሩ ጤንነት ጋር ይያያዝ እንደሆን ከጋዜጠኞች ተጠይቀዋል፡፡
እሳቸውም በሰጡት ምላሸ ሰኔ 30 መዘጋት የነበረበት ፓርላማ በአንድ ሳምንት የተራዘመው
በሕገመንግስቱ መሰረት አስቸኳይ ስብሰባ አፈጉባኤው የመጥራት ሥልጣን ስላለው ነው፡፡
የተጠራበት ምክንያትም የ2005 በጀት ብዙ ስለነበርና ቋሚ ኮሚቴው የሚመለከታቸውን ለማወያየት ጊዜ በመውሰዱና አንዳንድ አጣዳፊ ውሳኔ የሚያስፈልጋቸው ሕጎች በመምጣታቸው ነው ብለዋል፡፡

የመልጋ ወረዳ ህዝብ ከ ፌደራል ፖሊስ አባላት ጋር ሲጋጭ ዋለ

ሐምሌ ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ከአዋሳ ከተማ በ26 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በምትገኘዋ ማልጋ ወረዳ ዛሬ በተፈጠረው ግጭት 3 የፌደራል ፖሊስ አባላት በጽኑ ሲቆስሉ ከህዝቡም በተመሳሳይ ሰዎች ቆስለዋል።
የአካባቢው ነዋሪዎች ለእረፍት ወደ አካባቢው ከሄዱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ጋር በመሆን፣ በቅርቡ በሲዳማ ዞን የተከሰተውን ችግር እየተወያዩ በነበረት ጊዜ የፌደራል ፖሊስ አባላት ለመበትን ጥረት በማድረጋቸው ግጭቱ መከሰቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጠዋል ”
በግጭቱ እስካሁን በፖሊስና በህዝብ ወገን ሶስት ሶስት ሰዎች ሲቆስሉ፣ ሁለት መኪኖች ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆነዋል::
ውጅግራ በሚባለው የወረዳው ከተማ 7 ሰዎች መታሰራቸውን፣ የፌደራል ፖሊስ አባላት በብዛት መሰፈራቸው ታውቋል። ከታሰሩት መካከል ታምሩ በሻጋ፣ ሲናራ ሲዳሞ፣ አየለ፣ ዘለላምእንዲሁም ደረጃ ናስሩ የሚባሉት ይገኙበታል።
በአሁኑ ጊዜ አካባቢው በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ እንደሚገኝ የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ።
ስቱዲዮ ከገባን በሁዋላ ሁለት ሰዎች መሞታቸውን መረጃዎች የደረሱን ሲሆን፣ ዘጋቢዎቻችን እስካሁን ለማረጋገጥ አልቻሉም።
ቦርቻ፣ ጭኮ እና ሌሎች አካባቢዎችም ከፍተኛ ውጥረት ይታያል። ህዝቡ ከዚህ በፊት እንደነበረው ዝም ብለን አንሞትም በማለት ባገኘው መሳሪያ ሁሉ ለመከላከል መቁረጡን ነው የአካባቢው ነዋሪዎች የሚናገሩት።
በሲዳማ ዞን ከክልል እና ከመብት ጥያቄ ጋር በተያያዘ ካለፈው ወር ጀምሮ ተደጋጋሚ ግጭት ሲከሰት መቆየቱን መዘገባችን ይታወሳል።

መድረክ ወደ ግንባር የተሸጋገረው ከአቶ መለስ ህመም ጋር ተያይዞ አለመሆኑን ዋና ጸሀፊው ገለጡ

ሐምሌ ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፣ የኦሮሞ ህዝቦች ኮንግረስ /ኦህኮ / ፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ኦፌዴን / ፣ አረና ትግራይ ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ህብረት ፣ የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ /ኢሶዴፓ/ ናቸው ባለፈው ቅዳሜ በጋራ ግንባር የመሰረቱት።
አቶ ጥላሁን እንዳሻው ሊቀመንበርነት ፥ ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳን ምክትል ሊቀመንበርና የፋይናንስ ጉዳይ ሀላፊ ፣ ዶክተር መረራ ጉዲናን ምክትል ሊቀመንበርና የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ፣ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስን ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፣ አቶ ገብሩ አስራትን ምክትል ሊቀመንበርና የውጭ ጉዳይ ኃላፊ እንዲሁም ዶክተር ሞጋ ፍሪሳን ዋና ፀኃፊ አድርጎ ግንባሩ የመረጠ ሲሆን፣ የስልጣን ሽግግሩም በየስድስት ወሩ በተራ የሚደረግ ነው።
ዶ/ር ሞጋ ፍሪሳ ለኢሳት እንደተናገሩት መድረክ በዚህ ሰአት ወደ ግንባር ለመሸጋገር የፈለገበት ምክንያት ከአቶ መለስ ዜናዊ ጤና ጋር የተያያዘ ሳይሆን፣ ወቅቱ ያመጣው ነው::

የመለስ መንፈስ

ክንፉ አሰፋ
የሞዛምቢኩ መሪ የነበሩት ጀነራል ሳሞራ ማሼል በአውሮፕላን አደጋ በ1986 (እ.ኤ.አ) በሞቱ ጊዜ ወዳጃቸው ኮ/ል መንግስቱ በአደባባይ ወጥተው፤ “ሳሞራ አልሞተም! ሳሞራMeles Zenawi's sprit በመካከላችን አለ!” ብለው ሲናገሩ ትዝ ይለኛል። አለም አቀፍ ሜዲያው የሚለው ሌላ – እሳቸው የሚነግሩን ሌላ። ነገሩ በለጋነት አስተሳሰብ ግራ ያጋባል። ኮሎኔሉ የሚናገሩት እንዳሁኑ ጥሬ ውሸት ሳይሆን፤ የሳሞራን በመንፈስ አለመለየት መሆኑ ቆይቶ ነበር የገባኝ።

ለውጥና ማምከኛ የወያኔ ስልት

ከዳዊት ዋስይሁን
ለውጥ የተፈጥሮ ህግ ነው። ነገሮች በህዋችን ውስጥ በማያቋርጥ አንቅስቃሴ እና ለውጥ ላይ እንዳሉ ሳይንሱ አረጋግጦታል። አገራችን እና ሕዝቦችዋ ለውጥን ከተራቡና ከናፈቁ አመታትETHIOPIAN FLAG ተቆጠሩ። ከዚህ በፊት ህዝቡ ተስፋ ጥሎባቸው ከፍተኛ መስዋእትነት ከፍሎባቸው የነበሩ የለውጥ ወቅቶች በኛ እንዝላልነትና በገዢዎቻችን ብልጣብልጥነት ከእጃችን ላይ በቀላሉ ሲነጠቁ አስተውለናል። ገዢዎቻችን በጣም ጥንቁቅና የነቁ ስለሆነ እነሱ እጅ የሚደርስ የመረጃ እና የእንቅስቃሴ ትንሽ የለውም፤ ለደረሳቸው መረጃ አፋጣኝ ምላሽ ሲሰጡ ለሚጀመሩ ማናቸውም አይነት የለውጥ እንቅስቃሴዎች በጭካኔ በትር ያኮላሹታል ድጋሚ እንዳያንሰራራ ለሌሎች ትምህርት ይሰጡበታል።

ቱፍ፣ ቱፍ! ጡር አይሁንብኝና ክቡር ጠቅላይ መለስ

መካሪዎ ሕሊና አገሬ
ጡር አይሁንብኝና ጠቅላይ አቶ መለስ የታደሉ ነዎት! እውነቴን ነው የለበጣ ወይም የአሽሙር አይደለም። እውነቴን ነው። “ሰው የተወለደበትን እንጂ የሚሞትበትን አያውቅም” ይላሉ Meles Zenawi with Chines presidentእነዚያ ፈረንጅ ጓደኞችዎት። ሰሞኑን በሚናፈሰው ወሬ የሚሞቱበት ቀን ተተንብይዋል አሉ። ምንኛ ታድለው! ለንስሐ ጊዜን ማግኘት የመሰለ ነገር የለም። የት እንደሚሞቱም ሳያውቁየሚቀሩ አይመስለኝም። ስለመታደልዎ ወደኋላ እመለስበታለሁ አሁን ስለ ውስጣዊ ሕመም ላንሳ።

ESAT Tamagn & Abebe @ ESAT fundraising Washington july 2012

በጣም አጭር “ልቦለድ”፤ “ታማሚው”

ታመዋል አይናቸውን በመከራ ገለጥ አድርገው ዙሪያቸውን ለመመልከት ቢሞከሩ በጉሉኮስ ገመድ ተተብትበው አዩ። “ታስሬ ነው ያለሁት፤ ወይስ ህክምና ላይ ነኝ!?” የሚል ጥያቄ በአዕምሯቸው መጣ። ግራ ቢገባቸው “ኦ መድሃኒያለም!” አሉ…
ይሄን ጊዜ መድሃኒያለም በበርሃን ታጅቦ ከኋላው በርካታ መነኮሳትን አስከትሎ መጣ። “ውይ ጌታዬ እኔ ዘንድ ነው ያለኸው ወይስ እኔ ነኝ አንተጋ ያለሁት…?” አሉ ሞተው ይሁን በህይወት እያሉ ይዩት ተደናግሯቸው።

Dreams of an Ethiopia in Peace

by Alemayehu G. Mariam

President Nelson Mandela turned 94 on July 18, 2012. May he live long with gladness and good health!

All who love and revere President Mandela call him Madiba. He is the ultimate symbol of human love, hope, courage,President Nelson Mandela turned 94 on July 18, 2012. charity, endurance, patience and perseverance. He is the personification of good will, tolerance, generosity, forgiveness and reconciliation.

A Disturbing Verdict In Ethiopia (VOA Editorials)

The United States remains deeply concerned about the convictions and judgments passed down on the defendants in this case.

VOA Editorials
Lengthy prison terms now loom for the Ethiopian journalists and political activists charged with violating the East
Pedestrians walk past the Federal High Court building in Addis Ababa, Ethiopia.
Pedestrians walk past the Federal High Court building in Addis Ababa, Ethiopia.

Sunday, July 22, 2012

በፍጥነት እንሰብሰብ (አክሎግ ቢራራ)

ዶ/ር አክሎግ ቢራራ
በቁጥር ሰባት የደመደምኩት፤ አገርን ከአስከፊ አደጋ ለመከላከል ከተፈለገ፤ መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሰው ርህራሄ ከሌለው፤ ዘርፎ ለዘራፊ ዳራጊ ከሆነ የዘረኛ ስርአት አላቆ ለፍትሃዊ አማራጭ የሚቨጁ አገር አቀፍ ተቋሞችን መገንባት ያስፈልጋል። አለበለዚያ፤ አገራችን ሁልጊዜ ያልተረጋጋ ች ሆና ትቆያለች፤ ህዝቧም በድህነት አለንጋ ሲገረፍ፤ ወጣቱ ሲስደድ ይኖራል። መፍትሄው በእጃችን ነው። ይህን አስፈላጊ ለውጥ ለማድረግ የባህል፤ በመጀመሪያ፤ ያስተሳሰብ፤ የአሰራር፤ የአደረጃጀትና የአመራር ለውጥ መጀመር አለበት (Paradigm shift in thinking, organization and leadership)። ለፍትሃዊ ለውጥ የሚደረግ ጉዞ የማንኛውም አገራዊ የሆነ ተቃዋሚ ግለሰብ፤ የማንኛውም ማህበራዊና የፖለቲካ ድርጂት፤ የማንኛውም ብሄር፤ የማንኛውም ሃይማኖት ተከታይ፤ ወዘተ አላማ መሆን ይኖርበታል። የውጭ ጠላቶች፤ የውስጥ ደጋፊወች ባጠመዱልን “የከፋፍለህ ግዛው ክልል” ወጥመድ ከቆየን አሰቃቂውን የህወሓት/ኢሃዴግ አገዛዝ ለመለወጥ አንችልም። እነ “አቦይ ስብሃት” የሚናገሩት ፕሮፓጋንዳ ይቀጥላል።

Poem dedicated to Meles Zenawi “ebakwon ymutu” Henok Yeshitla

Woyanne police clash with Ethiopian Muslim protesters (Reuters)

(Reuters) – Ethiopian Woyanne junta police clashed on Saturday with scores of Muslims protesters complaining that the state is interfering in their religion, witnesses and officials said.
The protesters, some wearing masks, blocked the entrance of the Anwar Mosque in the west of the capital Addis Ababa and hurled stones at riot police who had surrounded the compound after noon prayers.

Shocking beatings of Ethiopian Muslims by TPLF goons (video

The Woyanne junta security forces on Saturday savagely attacked unarmed peaceful Ethiopian Muslims who were protesting the regime’s intervention in their religion. Watch the video below:


[Source: Ethiopian Review]

የእንቆቅልሹ እንቆቅልሾች

በፍቃዱ ዘ ኃይሉ | July 22nd, 2012 at 6:00 am | |

ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒልክ ሲሞቱ፣ መኳንንቱ ለሕዝቡ የ‹እምዬ›ን ሞት ለማርዳት ፈርተው ዓመታት ቆይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊስ ዳግማዊው ‹ዳግማዊ-ምኒልክ› ለመሆን በቅተው ይሆን እንዴ? ይህቺን ጽሁፍ እስካሰናዳሁባት ሰዓት ድረስ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልካም ጤንነት ላይ ናቸው፣ በጠና ታመዋል እና ሞተዋል የሚሉ ‹‹ታማኝ ምንጮች›› ከየአቅጣጫው እየፈለቁ ነው፡፡ እውነታውን ምሎ የሚናገር ሕዝብ ወይም የሕዝብ አባል ግን የለንም፤ ጉዳዩ በእንቆቅልሽ የተሞላ ነው፡፡

ALEJE & OLF Joint Communique

Joint Communiqué of Alliance for Liberty, Equality and Justice in Ethiopia (ALEJE) and Oromo Liberation Front (OLF)

July 21, 2012
Click here for Amharic PDF

It is to be noted that the alliance of the Ethiopian opposition political forces has been the persistent demand of the Ethiopian people ever since the ethno-dictatorial regime of the Tigrian People’s Liberation Front (TPLF) has ascended to power some 21 years ago. Thus far, this important but very demanding effort of united struggle of the opposition forces has been frustrated by several factors. However, given the stages of the contradictions in the country and the difficult circumstances our people are facing daily, there are some encouraging efforts and prospects on the horizon. The much demanded united struggle of the opposition may soon come to fruition. Evidently, it has now become more than obvious that scattered and fragmented struggles of the opposition forces are never to bring about the desired changes. One such positive development in this direction is the initiation of an alliance formation between ALEJE and OLF.

Saturday, July 21, 2012

ESAT With Fetehe Editor Temesgen Desalgn 21 July 2012 ethiopia


Ethiopia: Last remaining independent newspaper suspended

Addis Journal
The authorities in Ethiopia have suspended publication of the Amharic-language weekly Fitih, an editor said today, after
Temesgen Desalegn Fteh newspaper publisher (PHOTO: FACEBOOK)
Temesgen Desalegn Fteh newspaper publisher
he refused to take out the front page news regarding the condition of Prime Minster Meles Zenawi, an issue that has preoccupied the nation.

ኢትዮጵያ፤ ከሥዩመ-እግዚአብሔር ወደ ሥዩመ-ፓርቲ

ሰሎሞን ተሠማ ጂ. (semnaworeq.blogspot.com)
Ethiopian Kings logoየፖለቲካ ጭንቀቱና ጥበቱ ስለውክልና ጉዳይ ነው፡፡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ባላቸው አስተሳሰብና አመለካከት መሰረት በፖለቲካው ሸንጎ/መድረክ መወከል አለባቸው፡፡ ብዙኃንም ሆኑ ጥቂቶች ውክልና ሊኖራቸው የተገባ፡፡ አለበለዚያ፣ “አልተወከልኩም” የሚል የህብረተሰብ ክፍል ወደ አመጽና ነውጠኝነት ያዘነብላል፡፡ ያ ደግሞ ለማንም፣ በምንም መልኩ ፋይዳ-ቢስ ነው፡፡ በተለይም ያልሰለጠነና በድህነት አረንረቋና ውስጥ የሚኖር ህዝብ ከሆነ የሚከተለው መዘዝ ቤተ-መንግስትን ብቻ ሳይሆን ሃገርንም ያወድማል፡፡ ሶማሊያ ጥሩ ምሳሌ ናት፡፡ አልተወከልንም የሚሉ ጎሳዎ የጫሩት እሳት መላ ሃገሪቱንና አካባቢውን መለብለብ ከጀመረ እነሆ ሃያ አራት አመት ደፈነ፡፡

Azeb Mesfin arrives in Rome; Sebhat Nega back on the TPLF saddle

Elias Kifle | July 20th, 2012
Ethiopian Review has received information that Ethiopian dictator Meles Zenawi’s wife, Azeb Mesfin, went to Rome, Italy, last night. Two days ago, we had reported that she received an Italian visa.
It is believed that Azeb left the country to escape from Sebhat Nega whom she forced out of the ruling party’s top leadership in 2009 [read here]. She also kicked him out of his chairmanship of the multibillion-dollar conglomerate named Endowment Fund for the Rehabilitation of Tigray (EFFORT) around the same time.

Awolia uprise updates (መሪዎቹ በሽብርተኝነት ተከሰሱ)leaders being tourcherd

Postby Beles » Fri Jul 20, 2012 6:54 am
ባሳለፍነዉ እሁድ ክዋስ ሜዳ በሚገኘዉ የኢትዮጵያና የምስራቅ አፍሪካ ታላቁ የዳዕዎ መርከዝ የዳዕዎ ሰዎች መደበኛ የሶስት ወር ሹራ ለማድረግ ከተለያዩ ቦታዎች ተሰብስበዉ የነበረ ሲሆን በስብሰባዉ ለተገኙ ሙስሊሞች የተዘጋጀዉን ምግብ የፌደራል ፖሊስ ለሰደቃ የተዘጋጀ ነዉ በማለት ምግቡን ማስደፉቱ ተገለፀ!!

በዛሬው እለት በታላቁ አንዋር መስጂድ ከ1.5 ሚሊየን በላይ ሕዝበ ሙስሊም እጅግ ሰላማዊ የሆነውን ተቃውሞ በአስጨናቂ ዝምታ ገለፀ መንግስት ኢስላም ላይ የከፈተውን ዘመቻ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝ ሕዝበ ሙስሊሙ ተቃውሞውን አሰምቶአል ከመፈክሮቹ ውስጥ ኮሚቴዎቻችንን መንካት ሕዝበ ሙስሊሙን መንካት ነው !! መብትን መጠየቅ ካሳሰረ ለመብታችን ለመሰዋት ዝግጁ ነን !! በሚዲያ ስም ማጥፋቱ ይቁም !! ሕገ መንግስቱ ይከበር !! መንግስት ከኀይማኖታችን ላይ እጁን ያንሳ !! የሚሉና ሌላ ብዙ መፈክሮች ታይተዋል:: በዛሬው የጁመዐ ሠላት ላይ የሕዝቡ ብዛት ከወትሮው የተለየ ነበር ሕዝቡ በሲኒማ ራስ እስከ ተክለ ኀይማኖት በጣና ገበያ እስከ መርካቶ ባስ ስቴሽን በበፒያሳ እስከ ሀብተ ጊዮሪጊስ በአውቶቢስ ተራ ጎጃም በረንዳን አልፎ ነበር:: ኢቲቪና መንግስት እንደሚሉት ይሔ ሁሉ ሕዝብ አሸባሪ ከሆነ ሀገሪቱ ውስጥ መንግስት የለም ማለት ነው::...
Last edited by Beles on Sat Jul 21, 2012 6:33 am, edited 4 times in total.
http://www.ethiopianreview.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=40462

Friday, July 20, 2012

ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ቃል አቀባዩና እኛ

ከፋሲል አያሌው
በቅርቡ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ጤናቸው መታወኩንና በስራ ገበታቸውም ሆነ በኔፓድ የመሪዎች ጉባኤ ላይ መገኘት አለመቻላቸው እየተዘገበ ይገኛል:: በሌላ ዜና ደግሞ ሰኞ ሐምሌ 9 ቀን 2004 ዓ. ም. ሲታከሙበት ከቆዩበት ቤልጅየም ይሁን ጀርመን በውል ባይታወቅም ወደ አዲስ አበባ መመለሳቸውን የሚገልጽ ዜና ሰምተናል:: የኢትዮጵያ መንግስት ውሉ ባልታወቀ ምክንያት ጠቅላይ ሚንስትሩ መታመማቸውንና በሃገር ውስጥ እንዳልነበሩ መግለጽ ያልፈለገ ቢሆንም ኢሳትና ሌሎች የመገናኛ ብዙሃን ጠ/ሚንስትሩ መታመማቸውን ሲዘግቡ ቆይተው በኔፓድ የመሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ፕሮግራም ላይ የሴኔጋሉ ፕሬዝዳንት ጠ/ሚንስትሩ መታመማቸውንና በጤና እንዲመለሱም መልካም ምኞታቸውን ገልጸው የሰውየውን መታመም እርግጥ አድርገውታል::

የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ አወሊያ ግቢ ነበር እንዴ!?

እኔም እንደ ኢቲቪ ወሬ በችርቻሮ ጀምሪያለሁ። ትላንትና ልብ ብላችሁ እንደሆነ ኢቲቪ ነብሴ አንድ የአቶ በረከትን መግለጫ ሶስት ይሁን አራት ዜና አውጥቶለት ነበር። ይሔ ዜና በችርቻሮ ይባላል። እኔስ ከየት እማራለሁ ታድያ… ለነገሩ የምር የማይታለፍ ጉዳይ ሆኖብኝ ነው። ስለዚህ በቀጥታ ወደ አቶ በረከት መግለጫ እንሂድ…!

አቶ መለስ ሃኪም ይረፉ አላቸው፤ ህዝቡ ግን “ይረፉ” ካለ ቆይቷል!

ትላንት አቶ በረከት ስሞን መግለጫ ሰጥተው ነበር። በመግለጫቸውም የጠቅላይ ሚኒሰትሩን ህመመም በይፋ አምነዋል።
በነገራችን ላይ ጋዜጣዊ መግለጫው እየተሰጠ ድንገት ወደ አዳራሹ የመግባት እድል ቢያገኙ አቶ በረከት ስሞን መሀል ላይ ቁጭ ብለው በግራ እና በቀኝ ጋዜጠኞች ከበዋቸው፤ ከጀርባቸው የአቶ መለስ እና የአቶ ግርማ ፎቶ ተሰቅሎ ሲመለከቱ ሃዘን ቤት የመጡ ነው የሚመስልዎ! ከሁለቱም ፎቶ ስር የሆነች ብልጭልጭ ነገር ቢሰቀልማ ፎቶግራፋቸውን እያዩ እንባዎ እርግፍ እርግፍ ሊል ይችላል። የምር ግን ይሄ ፎቶ ሰቀላ ለማሟረት እንጂ የወዳጅነት አይመስልም! እኔ የምለው አቶ ግርማስ በቃ ረሳናቸው ማለት ነው!?

የጠ/ሚ መለስ ህመም ማነጋገሩን ቀጥሏል። ሪፖርታዥ (ደረጀ ሀብተወልድ፦ኢሳት)

ሪፖርታዥ (ደረጀ ሀብተወልድ፦ኢሳት)
ላለፉት 21 ዓመታት በስልጣን የቆዩት መለስ ዜናዊ፤ የዛሬ ሁለት ወር የቡድን ሀያ አገሮች በዋሽንግተን ዲሲ የሬጋን ህንፃ ውስጥ ባደረጉት ስብሰባ ላይ ተገኝተው ገለፃ ሲያደርጉ ከጋዜጠኛPM Meles Zenawi አበበ ገላው ተቃውሞ ባጋጠማቸው ማግስት ያደረባቸውን ህመም ተከትሎ፤ ከሥራ ገበታቸው ላይ ከጠፉ በትንሹ ጥቂት የማይባሉ ጊዜያት አልፈዋል።

Thursday, July 19, 2012

ESAT Ethiopian News July 19, 2012

Newaye Gebreab’s decree, no travelling abroad for TPLF warlords

The Horn Times newsletter July 19, 2012
by Getahune Bekele
Emboldened by the news coming out of Brussels that Zenawi is now blind and wheelchair bound, with no hope of
Newaye Gebreab’s decree, no travelling abroad for TPLF warlords
Newaye Gebreab
returning home, acting PM Neway Gebreab is cracking the whip in desperate attempt to keep the sinking TPLF ship afloat, and of course, to consolidate his position to become PM soon.

የመለስ አልጋ ወራሾች

ከተስፋዬ
“መለስ ታመመ” የሚለውን ወሬ ተከትሎ፣ ኮማ ውስጥ መግባቱና መሞቱ እየተነገረ ሰንብቶአል። የወያኔ መንግስት ግን ወሬውን አፍኖ ለመቆየት ተጨናነቀ። መለስ ጀርመን ሃገር ላይPM Meles Zenawi ቀዶ ጥገና ህክምና ማድረጉ በአንድ ወገን ሲገለፅ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ቤልጅየም 10 ቀናት አልጋ ይዞ መሰንበቱ ተሰምቶአል። “አዲሳባ ገባ” የሚለው ተሰምቶ ሳያበቃ፣ “ብራስልስ ላይ መሆኑ ተረጋገጠ” ተባለ። ወሬዎቹ መልከ ብዙና ውል አልባ ነበሩ። ዞረም ቀረ መለስ ታሞአል። ከመለስ መታመም ጋር በተያያዘ እንዲሞትም ሆነ እንዲፈወስ የሚፀልዩ ተደምጠዋል። ከህይወት ልምድ እንደተረዳሁት ከሆነ፣ አምላክ የፖለቲካ ጉዳዮች ውስጥ እጁን ስለማያስገባ የሁለቱንም ወገን ፀሎት የሚሰማ አይመስለኝም። መፍትሄው አበበ ገላው እንዳደረገው፣ እያንዳንዱ ለአላማው መሳካት አንድ ነገር ማድረግ ብቻ ነው።

አቦይ ስብሐት፤ መለስ ሆስፒታል መሆናቸውን፣ ቢሞቱም ችግር እንደሌለው ተናገሩ!

አቦይ ስብሐት ትላንት ከአሜሪካ ድምፅ ራዲዬ ጋር የአቶ መለስን ጤንነት አስመልክቶ ቃለ ምልልስ አድርገው ነበር። “መለስ አውሮፓ የሆነው ሀገር በአንድ ሆስፒታል ውስጥ ተኝተዋል የት ሀገር የት ሆስፒታል እንደሆነ ግን ለግዜው አይታወቅም” አሉን። ው….ይ እኛ ደግሞ ድነው ወይም ተስፋ ቆርጠው የተመለሱ መስሎን እንጂ አውሮፓ እንደሄዱማ እናውቃለን። አቦይ ካልሰሙ እንንገርዎ ቤልጄም ናቸው! ምስኪን መለስ ወዳጆችዎ እንኳ የት እንዳሉ አያውቁም…! ምን ቢበድሏቸው ነው!!!? ብለን ቃል አጋኖን አብዝተን እናዝናለን።

Meles Ashebari Zenawi and death

by Yilma Bekele
It has been two weeks now since our conversation has been revolving around the dictator. We know for sure he is not Meles Zenawi is terminally illwell but beyond that no one has come up with any credible explanation for his absence. Rumors, counter rumors, news updates, breaking news have become so ubiquitous Meles Ashebari Zenawi has taken over all the news. His illness has managed to show our psychological make up and our current level of interpreting the news and how we act on it.

AL Jazeera video Abebe Gellaw and Dr. Berhanu Nega

Wednesday, July 18, 2012

እሪ! እንበል ለኢትዮጵያ – ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም

ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ
ለመናገር ነጻነት
የቆየውን አበባል ለማስታወስ፤‹‹በማንኛውም ሕብረተ ሰብ ውስጥ እጅጉን አስፈላጊ የሆኑ ሁለት ጉዳዮች ይገኛሉ፡፡ የመጀመርያው በነጻነት መናገር ሲሆን ሌላውን ግን አላስታውሰውም›› ይባላል::
በነጻነት መናገር የሁሉም የሰብአዊ መብቶች መሰረት ነው፡፡ በኔ ግምት፤የህብረተሰቡ ሃሳብን የመናገርን ነጻነት የሚሰጠው ዋጋ፤ ያ ሕብረተሰብ ነጻ መሆን አለመሆኑን የሚያረጋግጥበት መንገድ ነው፡፡ ግለሰቦች ያሻቸውን ለመናገር ፍርሃት ካደረባቸው፤ እንደህሊናቸው ፈቃድ ማሰብ፤ መጻፍ አለያም መንግስትን በመፍራት ከፈጠራ ተግባራቸው ከተገደቡ፤ ሊደርስባቸው በሚችል ማስፈራሪያና ዛቻ ወከባና እስር በመፍራት ያሰቡትን ማድረግ ካልቻሉ፤ያ ህብረተሰብ ነጻነቱን የተሰለበ ይሆናል:: ሃሳብን በነጻነት የማንሸራሸር መብት በአሜሪካን ሪፓብሊክ አመሰራረት ላይ ግዙፍ ቦታ ሊኖረው ስለተገባ፤ አሜሪካን የመሰረቱት ጨርሶ ሊነካ፤ ሊቀለበስና ልዩ ትርጉም ሊሰጠው የማይችል መሰረቱ የጸና ሕገ መንግስታዊ ድጋፍና ከለላ አደረጉለት፡፡ በዚህም ላይ በመመስረትና በእንግሊዝኛው ቋንቋ አማራጭ ትርጉም እንዳይኖረው በማድረግ ‹‹ኮንግሬስ በምንም መልኩ ቢሆን የመናገር ነጻነትን በሚጥስ መልኩ፤ወይም የፕሬስን መብት የሚገድብ ማንኛውንም ሕግ ሊያወጣ አይችልም›› በማለት ደምድመው አስከመጡት፡፡

ESAT News 18 July 2012 Ethiopia

አቶ መልስ ሲሄዱ ምን ይፈጠር ይሆን?

ገለታው ዘለቀ
የ ኣቶ መለስን መሄድ ተክትሎ ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ ደረጃ ባሉ ባለስልጣናት ዘንድ ምን ሊፈጠር ይችል ይሆን? ወታደሩስ ምን ያስብ ይሆን? መቼም ህዝቡ ለውጥ በሃይል ፈልጓልና ከሳቸው መሄድ በሁዋላ ሊነሱ በሚችሉ ትርምሶች ጊዜ ብዙዎች የሚሰጉበት የብሄር ግጭት ይፈጠርስ ይሆን? በሚሉ ሃሳቦች ዙሪያ ጥቂት ግምቶች እንስጥ።ለነዚህ ከባድ ጥያቄዎች መልስ ባይኖረንም እንገምት።
የኣቶ መለስ መሄድ በፓርቲዎቻቸው ውስጥ ምን ኣንድምታ ይኖረው ይሆን?
በእንበል ገበያ ሆነን ኣሁን ኣቶ መለስ ቢሞቱ የሳቸው ሞት በኢህኣዴጎች ዘንድ የኣንድ ሰው ሞት ተደርጎ ሊወሰድ ኣይችልም። ተጽእኖኣቸው እጅግ ጉልህ ነው።ሁሉ በሁሉ የሆኑ ስልጣንPM Meles Zenawi ሁሉ ያለ ልክ የተማከለበትን ስርዓት የፈጠሩ ናቸው። ባለፉት ሃያ ኣመታት ከህወሃትና ኢህኣዴግ ትንሽ ሻል ይላሉ ኣገር ይወዳሉ የሚባሉትን በሙሉ ኣጭደው በልተው ጨርሰዋል። ሃይል ቀስ እያለ በጃቸው የገባ ሲሆን ድርጅቶቹ ያለሳቸው ባዶ ናቸው። በመሆኑም ኣቶ መለስ ቢሞቱ ድርጅቶቹ ኣንድ ታጋይ ነው የሞተብን ማለት ኣይችሉም። ኣዋቂ ናቸው እንዲባሉ የተሻለ እውቀት ያላቸውን ኣባረው መተማመን የሌላቸውን በእውቀት የደከሙትን ወደ ላይ ሰብስበው የኖሩ ሰው ናቸው።ብዙዎቹ ባለስልጣናት የሚሰራውን እንኳን የማያውቁ ኣሻንጉሊቶች ናቸው። በሳቸውና በቅርብ ርቀት ባሉ ባለስልጣናት መካከል ሰፊ የስልጣን ልዩነት የነበረ ስለሆነ ይህ ክፍተት ኣቶ መለስ ድንገት ቢያርፉ ተናቦ የሚመጣውን ህዝባዊ ኣመጽ ተቋቁሞ የሚቀጥል መንግስት መመስረት ኣያስችላቸውም።

SMNE Calls TPLF/EPRDF to Halt Plans for Massive Arrests and Crackdown on Muslim Leaders Following AU Meeting

SMNE Condemns Killings, Arrests and TPLF/EPRDF Inference in Religious Freedom; Calling Ethiopian Leaders and Public to Stand Together

Religious leaders, political leaders, international donors, the African Union and others, including the Ethiopian public
Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE)
—whether Muslim or not—should condemn the recent TPLF/EPRDF attack on Muslims, who have been peacefully rallying for freedom from government interference in their internal religious affairs for over eight months. Now, word has leaked out from sources within the country, that the TPLF/ERPDF is planning massive arrests of Muslim activists and leaders, including members of the Independent Islamic Arbitration Committee, an elected group which has been leading the cry for religious independence. Allegedly, none of this will take place until African Union meetings end, later this week.

Meles Zenawi in ‘critical’ state in Brussels

AFP – Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi is in a Brussels clinic and is in a “critical” state, several diplomatic sources told AFP on Wednesday.
“He is in a critical state,” said a diplomat who asked not to be named.
Ethiopia Says Meles Is Ill Amid African Union Summit Absence
Meles Zenawi is in a Brussels clinic and is in a “critical” state, several diplomatic sources told AFP on Wednesday. “He is in a critical state,” said a diplomat who asked not to be named.
Brussels – Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi was in a Brussels hospital in a “critical” state on Wednesday, several diplomatic sources told AFP, but the Ethiopian government denied he was unwell.

አንድ ብስጭት፤ ኢቲቪ ሀይማኖቱ ምንድነው!?

 
እስቲ ቆይ ወደ ርዕሰ ጉዳያችን ከማምራታችን በፊት አንድ ዋዛ ብጤ እናምጣ አሁን በቅርቡ አንድ ወዳጄ አንድ ፈታኝ ጥያቄ ጠይቆኝ ነበር። ምን አለኝ መሰልዎ “አቶ መለስ እና ኢቲቪ ተጣልተዋል እንዴ!?” አለኝ ሲቀጥልም፤ “ያኔ ጋሽ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ገና ትንሽ ሲወራባቸው “ፕሬዘዳንቱ በህክምና ላይ ናቸው አትደናገጡ!” ብሎ የነገረን ቴሌቪዥናችን ዛሬ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጊዜ ዝም ማለቱ ምን ቢያስቀይሙት ነው!?” ብሎኛል።
የምር ግን ገቡ የለ ወጡ የለ ሀገር ሁሉ በርሳቸው ጉዳይ ሲጨነቅ ኢቲቪ ፀጥ ማለቱ የምርም ተጣልተው ይሆን እንዴ…? ያሰኛል። ስለ ኮብልስቶን መቀበር እና መቀጥቀጥ ደጋግሞ የሚነግረን ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችንን ህመም ሲቀጠቅጣቸው እና “ቀብራቸው ደረሰ” እያለ ሀገሩ ሲያሟርትባቸው እርሳቸውን ከኮብል ስቶን አሳንሶ አንዳችም ነገር ትንፍሽ አለማለቱ በእውነት የታሪክ ተወቃሽ ያደርገዋል።

ወዳጃችን ተመስገን ደሳለኝ፤ “አቶ መለስ አዲሳባ ገብተዋል ቀጣዩ ጠቅላይ ሚኒስቴር ግን ኃይለማርያም ደሳለኝ ሳይሆኑ አይቀሩም” ይለናል!

ቆይ አንድ ጊዜ የተሜ መረጃ ከመቅረቡ በፊት አንድ ወሬ ልንገራችሁ። የጋዜጠኛ ርዕዮት አለሙ ይግባኝ ዛሬ ታይቶ ነበር። ነገር ግን በተለያዩ ምክንያቶች ለመጨረሻ ውሳኔ ሐምሌ 27/ 2004 ተቀጥሯል። መቼም የነሱ መጨረሻ አያልቅ… ብለን አናማርርም! አስራ ሰባት ቀን ምን አላት እንጠብቃለን!
አሁን ተሜ ይቀጥላል በፍትህ ዌብ ሳይት ላይ የወጣ ነው ይህ መረጃ እናመሰግናለን! ፍትህ ለዘላለም ትኑር!
የጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ አበባ መግባት እና የፖለቲካው አሰላለፍ

Tuesday, July 17, 2012

ENTC press release on Meles Zenawi’s condition

July 17th, 2012 |
ENTC PRESS RELEASE
Due to the pressure that the Ethiopian National Transitional Council exerted on the regime to come out with the truth, within 24 hours, the Deputy Prime Minster came out and admitted that Meles Zenawi has been sick. The regime has been blatantly denying this fact for several weeks and even now it is trying to play down the extent of his sickness.
Even though we are not surprised by these lies that they have so far fed the Ethiopian people for 21 years, we are telling them that era of hiding and lying has come to an end.
Unless the regime disproves this fact by verifiable facts of a third party, ENTC will stand by its reliable sources in its earlier statement that reported dictator Meles Zenawi has passed away. We will continue to demand the truth on behalf of the people. The message we would like to express to the Ethiopian people is that, we have to begin the dialogue on what we should do in preparation at this critical juncture.
ENTC has earlier released a 9 point action plan press release and call upon the Ethiopian people to pay the necessary sacrifice to claim their freedom.
Victory to the Ethiopian People.
God Bless Ethiopia.
Ethiopian National Transitional Council leadership

ያንዱ ጥቃት ለሌላው ውጋት ሊሆን ይገባል!

በሀገራችን ላለፉት 21 ዓመታት የተንሰራፋው የህወሓት /ኢህአዴግ አገዛዝ የሕዝቡን አጠቃላይ ኑሮ ወደ አዘቅት የከተተው አልበቃ ብሎ አሁንም በከፋፍለህ ግዛው ስልት የጭቆና Ethiopian People's Congress for United Struggle (Congress)አገዛዙን አጠናክሮ ለመቀጠል እየተፍጨረጨረ ነው።
ህወሓት/ኢህአዴግ በትረ መንግስቱን እንደጨበጠ የሃገሪቱን መከላከያ ሃይልና የደህንነት ዘርፍ እንዳለ በማፍረስና በብቸኛነት የሚቆጣጠረውን ጦር ቦታውን እንዲይዝ በማድረግ ያለተከላካይ የቀረውን ሕዝብ ሲያሸብር ቆይቷል፤ አሁንም ያሸብራል፣ ያስራል፣ ያፈናቅላል፡ ንብረቱን ይወርሳል ሲሻውም ይገድላል። ይህንኑ ሲፈጽም እጅግ በጣም በተሰላና በተጠና የመከፋፈል ዘዴ በመጠቀም አንዱን በአንዱ ላይ በማስመታት ነው።

Monday, July 16, 2012

Government admit, Meles Zenawi is ill

By William Davison
July 16 (Bloomberg) — Ethiopia’s government said that Prime Minister Meles Zenawi is ill after he failed to attend anEthiopia Says Meles Is Ill Amid African Union Summit Absence African Union summit, and an opposition group reported he may have died in a European hospital.

የመለስ ዜናዊ ድንቀኛ ተረቶች

ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም
ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ
Ethiopia: The Bedtime Stories of Meles Zenawi
ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ በተካሄደው በ‹‹ ዓለም አቀፉ የኤኮኖሚ ስብሰባ ላይ›› የግፍ ገዢው የፈላጭ ቆራጩ መለስ ዜናዊ አርቲ ቡርቲ መነባንብ: