Translate

Tuesday, June 30, 2015

I need my dad to be here, pleads daughter of ‘Ethiopian Mandela’ as she stars in play dramatising plight of kidnapped father

Helawit Hailemariam


Helawit Hailemariam, centre, with, from left, Doyin Ajiboye, Justine Onokoko, Nadia Carrier Solomon and Nubia Servina 

ሰበር ዜና፦ ቴዲ አፍሮና ጎሳዬ ለሀሙሱ ESFNA ኮንሰርት ይደርሳሉ!

32ኛው በሰሜን አሜሪካ በድምቀት እየተከበረ የሚገኘው የኢትዮጲያዊያን የሰፖርትና የባህል ፌስቲቫል ላይ ከተዘጋጁት ዝግጅቶች መሀከል በጉጉት የሚጠበቁት የሃሙስ እና የዓርብ የሙዚቃ ዝግጅቶች በወጣላቸው ፕሮግራም መሰረት እንደሚደረጉ ተረጋገጠ።
ቴዲ አፍሮና ጎሳዬ ተስፋዬ ቪዛቸውን ለማግኘት የአሜሪካ ኤምባሲ የሲስተም መበላሸት ያዘገየው ቢሆንም አሁን ከደቂቃዎች በፊት ኤንባሲው ችግሩን እንዳስተካከለ የሚከተለውን መግለጫ አውጥቷል።
U.S. Embassy Addis Ababa
በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ ባለፉት ሳምንታት የተፈጠረው የሲስተም ችግር መፈታቱን በደስታ እየገለጠ፡ ቪዛችሁ የተፈቀደላችሁ አመልካቾች ፓስፖርቶቻችሁን መረከብ እንደምትችሉ እናስታውቃለን፡፡ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በ011-558-2424 ይደውሉ፡፡
The consular section of the American Embassy in Addis Ababa, Ethiopia is pleased to announce that the technical problem of Consular Sections throughout the world is resolved. Applicants who were issued visas can now collect their passports accordingly. Should you have further question, please contact፡ 011-558-2424
በቪዛው ጉዳይ ኮንሰርቱ አይደረግም የሚለው የሰሞኑ ፍርሀት የተወገደ ሲሆን የአርቡ ኮንስርት የአሰቴር አወቀ፣የቡዛየሁ ደምሴ፣የጃኪ ጎሲ ኮንሰርትም በተያዘው ፕሮግራም እንደሚደረግ ለማወቅ ተችሏል።

Campaign to demand President Obama cancel the planned visit to Ethiopia

ለዋይት ሃውስ ይደውሉ፣ ፋክስ ይላኩ (የመጀመሪያ ዙር)

እንደሚታወቀው የአሜሪካኑ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በዚህ ወር መጨረሻ ለጉብኝት ወደ ኬንያ ሲሄዱ ኢትዮጵያ ጎራ የማለት እቅድ እንዳላቸው ተገልጿል። ይሁንና የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት ለአብዛኛው ኢትዮጵያዊ ከጥቅሙ ጉዳቱ የሚያመዝን በመሆኑ ነጻነት ናፋቂ የሆነውና በአለም ዙሪያ ተበትኖ የሚገኘው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ወደ ዋይት ሃውስ በመደወል እንዲሁም ፋክስ በማድረግ
በትህትና ፕሬዚዳንቱ ለዜጎቿ ምድራዊ ሲኦል እንድትሆን የተደረገችውን አገራችንን መጎብኘት አንባገነኖችን እንደማበረታታት ሊቆጠር ስለሚችል ድምጻችንን በስፋትና በተከታታይ እናሰማ። ከዚህ በታች ያለውን ደብዳቤ ስምና አድራሻችሁን በመጻፍ ፋክስ ብታደርጉ፣ እንዲሁም በማህበራዊ ድረገጾች በስፋት በማሰራጨት ትብብር እንድታደርጉ በትህትና እጠይቃለሁ።
ስልክ ለመደወል በስራ ሰአት በ +1 (202) 456–1414 ይደውሉ ask to talk to Denis McDonough, The President’s Chief of Staff / or leave a message
ፋክስ ለማድረግ +1 202-456-2461 በመጠቀም መልእክትዎን ያድርሱ።
Also call the U.S. State Department and ask to talk to Linda Thomas-Greenfield, Assistant Secretary of State for African Affairs (phone no. 202-647-4440) Also fax: 202-647-3344
Abebe Gellaw

Wednesday, June 24, 2015

አለም አቀፍ ድጋፍ የተቸረው “ልማታዊ” አንባገነናዊነት በኢትዮጵያ

Hailemariam-and-Dr.Tedros
ከያሬድ ኃይለማርያም
ሰኔ 16፣ 2007 ዓ.ም.
ከብራስልስ
‘የአፍሪቃ ድሃ ባይጠግብም እንኳ ቀምሶ ካደረ ይበቃዋል’ አይነት ንቀት የተሞላው የምዕራቡ አለም ምልከታ ከመቼውም ጊዜ በከፋ መልኩ አፍጦና አግጦ እየታየ ነው፡፡ በርሃባችንና በእርስ በእርስ መናቆራችን ለዘመናት ሲነግዱበትም ሲማረሩበትም ቆይተዋል፡፡ ዛሬ ዛሬ የመጫወቻው ካርድ ተቀይሮ ለአፍሪቃ አንባገነኖች አንድ ቃል ተለጥፎላቸው ካሳላፍነው ታሪክ ምናልባትም በከፋ መልኩ ጉዟችንን ቀጥለናል፤ የኋሊት ይሁን ወደፊት እርግጠኛ አይደለሁም፡፡ ነገር ግን የምዕራቡ አለም “ልማታዊ” በሚል ካባ የተከናነበውን የለየለት አንባገነናዊነት ሙሉ ድጋፋቸውን እየሰጡ ለመሆኑ የኦባማን የኢትዮጵያ ጉዞ እቅድ ጨምሮ በርካታ ምልክቶችን እያየን ነው፡፡ ከምርጫው በፊትም ሆነ ከተጠናቀቀ በኋላ የአውሮፓ ኅብረትና የአሜሪካን መንግስት ያሳዩትም ድጋፍ የእዚሁ መገለጫ ነው፡፡ በአፋኝ አገዛዝ ውስጥ ላለ ሕዝብ ዲሞክራሲን፣ ሰብአዊ መብቶችን፣ ፍትሕን እና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የሚደረግ ድጋፍ ልክ ለተራበ ሕዝብ ስንዴና ዘይትን እንደመርዳት ቀላል አይደለም፡፡

Tuesday, June 23, 2015

የሰላማዊ ትግልን እሬሳ ሳጥን የጨመረው ህወሃት፣ ቀይ ሽብር እንደገና

ክቢላል አበጋዝ – ዋሽንተን ዲሲ
እንግዲህ የሰላማዊ ትግል በኢትዮጵያ አከተመ። ህወሃትን በሌላ መንገድ የሚፋለሙት የጉልበት ሚዛኑን እስኪቀይሩት ድረስ የሰላማዊ መንገድ አብቅቷል። በኢትዮጵያ ታሪክ ሰው በሰው ላይ መንግስት በዜጋው ላይ ጭካኔ ፈጽሞ አያውቅም ብንል የታሪክ ማህደራችን ሩቅ ሳንሄድ በወታደራዊ ደርግ ዘመናት ብቻ እንኳን የተጻፈው፡ የተነገረው፡ የምናስታውሰው ብቻ በቂ ነው።የዛሬውስ ከፋ።ቀኑ ጨለመብን።ሰምተን አይተን ዝም ሆነ።ደነዘዝን።የሃይማኖት አባቶችም ዝም።የየቀዬው አባወራዎችም እናቶችም፤ ትልቁም ትንሹም የሆነውን ዋጥ አድርጎ ከለት ወደ ዕለት መንሳፈፍ ሆነ። ህወሃት ደርግን በቀይ ሽብር እየከሰሰ ዛሬ የሚያስንቅ ሆኖ ተገኘ።ሽብሩን ለመድነው::Samuale Aweka
የሰላማዊ ትግል ስልጣኔ፡ ፈሪሃ ፍትህ፡ፈሪሃ እግዚአብሄር ባሉበት የሚካሄድ ቢሆንም፤በትግሉ ዘዴ አጥብቀው ያመኑ ህወሃትን በዚህ መንገድ ሊጋፈጡት የሞከሩትን ካቸነፈ በኋላ እንኳን ይሄው አልማራቸውም። ህወሃት እንደ ድርጅት በጣም ዝቅ ያለባቸው በርካታ ጊዜያት የተመዘገቡ ቢሆንም የሰሞኑ አውሬነት ነው::ከመካከላቸው ጨርሶ ዘለቈታውን የሚያስተውል አንድም ዘዴኛም ሰው የለም የሚያሰኝ ነው።
ምርጫ ተካሄደን ከሰማን ሰነበትን።ህወሃት ትንሽም አልተጫረ።ድል በጁ ነው።አስተናባሪው፡ድምጽ ቆጣሪ እሱ ራሱ::አቸነፍኩ ብሎአል።ከዚህ በተረፋ ያለው አውሬነቱ፤ተራ ወንጀለኝነቱ ነው::ያለንበት አሜሪካ ከሜሂኮ ይዋሰናል:: ሜሂኮ በሚባለው አገር የእጽ ነጋዴዎቹ አይናቸው ያረፈበትን በጥይት በስለት ለሞት ይዳርጋሉ::ተማሪ ወጣት ልጆችን ገድለው እሬሳ በሳት ያቃጥላሉ:: ለህወሃት አምሳያ ብፈልግ የሜሂኮን እጽ ሻጭ ድርጅት/ካርቴል ነው ላቀርብ የምችለው:: በሜሂኮ መንግስት አለ:: በኢትዮጵያ ግን የለም። የሰማያዊ ፓርቲው ወጣት መሪ አሟሟት እጽ ሻጭ ድርጅት/ካርቴል እንፈጸመው ያለ ነው።

የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የታፈኑበትን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከዓርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ


Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracyአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በወያኔ ከሰነዓ አለም አቀፍ አውሮፓላን ጣቢያ ታፍነው ከተወሰዱ በዛሬው ዕለት ሰኔ 16 ቀን 2007 ዓ. ም፣ አንድ ዓመት ይሞላቸዋል። የወያኔ አረመኔዎች ይህን ዓይነት የውንብድና ተግባር ሲፈጽሙ በከፍተኛ ደረጃ ያሰሉት፣ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን በማፈን፣ ንቅናቄው ብሎም ሕዝቡ፣ ለዕኩልነት፣ ለፍትህና ለነጻነት፣ የሚያደርገውን ትግል ለማዳከምና ከተቻለም ደግሞ ለማጥፋት እንደሆነ፣ ምንም የማያጠራጥር ጉዳይ ነው።
ለመሆኑ የወያኔዎች ስሌት በምን ያህል ትክክል ነበር ?
ባለፈው አንድ አመት ውስጥ፣ ወያኔ በአቶ አንዳርጋቸው ላይ የፈጸመው የውንብድና አፈና ተግባር፣ ንቅናቄያችን ከመቼውም ጊዜ ይልቅ በሐገር ውስጥም ሆነ በውጭ ባለው ሕዝብ ልብ ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል። ሌላው ቀርቶ ከአፈናው በፊት በተለያዩ ምክንያቶች ንቅናቄያችንን በጥርጣሬ የሚመለከቱ ወገኖች በአደባባይ ወጥተው፣ ” እኔም አንዳርጋቸው ጽጌ ነኝ” በማለት አቶ አንዳርጋቸውና ንቅናቄው ለሚታገሉለት ሕዝባዊና ሐገራዊ ዓላማ መቆማቸውን በግልጽ አሳይተዋል። እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎች በሐገር ውስጥ፣ በምድር ላይና በውጭ ሐገር የሚገኘውን የንቅናቄያችንን አካላት ተቀላቅለዋል። ቀደም ሲል በንቅናቄያችን በተለያዩ ደረጃዎች ይሰሩ የነበሩ ዓባላቶች ከአፈናው በኋላ ለትግሉ ያላቸውን ቁርጠኝነት በከፍተኛ ደረጃ ጨምረዋል።

Sunday, June 21, 2015

የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና አባላት ከሳሙኤል አወቀ ለቅሶ እንዳይደርሱ ታገዱ


ነገረ ኢትዮጵያ / Negere Ethiopia
• ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም ለሌላ ለቅሶ በመሄድ ላይ የነበሩ ዜጎች ተደብድበው ተመልሰዋል
በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር
የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና አባላት ሰኔ 8/2007 ዓ.ም ደብረማርቆስ ከተማ የተገደለው የሳሙኤል አወቀ ለቅሶ እንዳይደርሱ ታገዱ፡፡ አመራሮቹና አባላቱ ዛሬ ሰኔ 13/2007 ዓ.ም በጠዋት ከአዲስ አበባ ተነስተው የሳሙኤል አወቀ ቤተሰቦች ወደሚገኙበት ምስራቅ ጎጃም ዞን ግንደወይን እያቀኑ በነበረበት ወቅት አባይ ድልድይ ላይ በፌደራል ፖሊስ ታፍነው ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ጎሃ ፂዮን ከተማ ውስጥ እስከ ምሽቱ 2 ተኩል ድረስ ታግተው ውለዋል፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላትን ወደ ለቅሶ እንዳይሄዱ ያገዱት ከአዲስ አበባ የሄዱና ከቦታው ተዘጋጅተው ሲጠብቁ የነበሩ የፌደራል ፖሊሶች እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡

የመድረክ ምርጫ አስተባባሪ በደቡብ ኢትዮጵያ ተደብድበው ተገደሉ

የአቶ ብርሃኑ ኤረቦ አስከሬን ወንዝ ዳር ነው የተገኘው

medrek


የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ በደቡብ ክልል አንድ የምርጫ አስተባባሪው አርብለት ተገድለው መገኘታቸውን አስታወቀ። የተቃዋሚ ፓርቲም በምርጫ 2007 ዙሪያ የዛሬውን ጨምሮ 4 አባላቱና ደጋፊዎቹ መገደላቸውን አስታውቋል።

Friday, June 19, 2015

እርዱን ፍረዱልን አንልም፤ በነፃነት ተጋድሎአችን አይግቡብን!


Ethiopian author Tsegaye Gebremedihn Arayaበመካከለኛዉ ምስራቅ ዝነኛ የሆነዉ ጋዜጠኛ ድንቅ የስነጹሁፍ ሰዉም ነዉ። በኮሎኔል ጋማል አብዱልናስር የቅርብ ሰዉነትነትና አማካሪነትም ይታወቃል። ሖስኒ ሙሃመድ ሃይከል እንደዳቦ የሚገመጡ መጻሕፍትን በመጻፉ፥ ከመካከለኛዉ ምስራቅ ባሻገር የእንግሊዝ አንባቢዎቹ የጹሁፎቹ እስረኞች ናቸዉ። አሁንም በጋርዲያን ጋዜጣና በስፔክቴተር መጽሄት የሚወጡ መጣጥፎቹ እንደጆን ላካሬ ልብወለድ መጻሕፍት የሚያማልሉ ናቸው። በእኛ በኩል ከዚህ ደራሲ-ጋዜጠኛ The Sphinx and the Commissar መጽሃፉ በቀልድም በቁም ነገርም የተጠቀሰ አንድ አጭር ‘ኤፒሶድ’ ለመዋስ እንወዳለን።
ሐይከል እንደጻፈው ከሰባቱ ቀን የአረቦችና የእስራኤል (1967) ጦርነት ማብቂያ አካባቢ የግብፁ መከላከያ ሚኒስትር ማርሻል ፋዉዚ ሰፋ ያለ የጦር መሳሪያ ሸመታ ሊስት ይዘዉ ወደ ሞስኮ ይሄዳሉ። በክሬምሊን የተቀበሉአቸው የሶቪየቱ የመከላከያ ሚኒስትር ማርሻል ግሬችኮ ነበሩ። በሰባቱ ቀን የሞስኮ ቆይታቸዉ ወቅት እስራኤል ስላወደመችባቸዉ ታንኮች፥ ኤፒሲዎች፥ አውሮፕላኖች – ስለማረከችባቸዉ ስፍር ቁጥር የሌለው የጦር መሳሪያዎች አንስተው እነዚያን እንዴት መተካት እንደሚቻል ሲነጋገሩ ሰንብተዋል።

Thursday, June 18, 2015

“መሞቴ … የተሻለ ነው” አንዳርጋቸው

የዓረና/መድረክ አባል ታንቀው ተገደሉ

three

* “ልማታዊ ግድያውን” ተጠናክሮ ቀጥሏል
እየሠራሁ ነው ለሚለው ልማትና ግድብ “እንደጀመርን እንጨርሰዋለን” እያለ የሚፈክረው ኢህአዴግ በየእስር ቤቱ የሚያሰቃያቸው ወገኖች ቁጥር እንዳለ ሆኖ “ልማታዊ ግድያውን” አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ሰሞኑን በግፍ የተገደለው ሳሙኤል አወቀን ጨምሮ ማክሰኞ ዕለት የዓረና-መድረክ አባል የሆኑት አቶ ታደሰ አብርሃ ታንቀው መገደላቸው ተሰማ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በሚያዚያ ወር በእንግሊዙ አምባሳደር የተጎበኙት አንዳርጋቸው ጽጌ ለመሞት ደስተኛ እንደሆኑና ምናልባትም የተሻለ መሆኑን ተናገሩ፡፡

ለሰማዕታቱ አደራ የምንሰጠው ምላሽ ምንድነው?

ኢትዮጵያ አንድ ተጨማሪ ወጣት ልጇን አጣች። ሰኔ 8 ቀን 2007 ዓም ማታ የደብረ ማርቆሱ የሰማያዊ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ ወጣት ሳሙኤል አወቀ ኢሰብዓዊ በሆነ ድብደባ ሕይወቱ አልፏል። ይህ ወጣት በኢትዮጵያ ውስጥ ለውጥ እንዲመጣ በጽናት ታግሏል። ለኢትዮጵያ ይበጃል ብሎ ባመነበት መንገድ ተጉዞ ለትግሉ ሕይወቱን ሰጥቷል። ሳሙኤል በሕይወቱ ላይ ያንዣበበውን አደጋ በትክክል ያውቅ ነበር፤ ለህልፈት የዳረገው አደጋ በመድረሱ በፊት ተደጋጋሚ ጥቃቶች ደርሰውበታል፤ ሆኖም ግን ግንባሩን አላጠፈም። በሕይወቱ ላይ ያንዣንበበውን አደጋ ምን ያህል የከፋ ሊሆን እንደሚችል አስቀድሞ በመገመቱ “ከታሠሩኩም ህሊናዬ አይታሰርም፤ ከገደሉኝም ትግሌን አደራ። በተለይ የኔ ትውልድ አደራ!”የሚል ኗሪውን እረፍት የሚነሳ ተማጽኖ በጽሁፍ አስቀምጦ የመጨረሻውን ከፍተኛ ዋጋ ከፍሏል። ለዚህ የሙት አደራ ምላሻችን ምንድነው?
def-thumb
አርበኞች ግንቦት 7: የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ በወጣት ሳሙኤል አወቀ ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል፤ ለቤተሰቦቹም መጽናናትን ይመኛል።

Wednesday, June 17, 2015

እባብ ሲደበደብ ራሱን ይከላከላል፡፡ ለምን?

አማካሪዎቹ ከቤተ መንግሥቱ ወጥተው ለአራት ወራት ያህል መከሩ፡፡ አነሡ ጣሉ፤ በመጨረሻም የደረሱበትን ሐሳብ በብራና ጽፈው ወደ ንጉሡ ዘንድ መጡ፡፡ የተጠቀለለውንም ብራና ሰጡት፡፡ ንጉሡም ገለጠና አነበበው፡፡ እንዲህ ይል ነበር ‹‹ይህም ያልፋል››፡፡
ለምን? አላቸው ንጉሡ፡፡
በየትኛውም የሥልጣንና የሀብት ከፍታ ላይ ብትሆን፣ በየትኛውም የዝናና የክብር ሠገነት ላይ ብትደላደል፣ ‹ይህም ያልፋል› ብለህ ካሰብክ ግፍ አትሠራም፣ ፍትሕ አታዛባም፣ ድኻ አትበድልም፣ ከልክህም አታልፍም፡፡ ራስህን ዘላለማዊ አድርገህ ካሰብክ፣ ጊዜ የማይቀየር ዓለምም የማትዞር ከመሰለህ ግን ራስህን ለማስተካከል እንኳን ጊዜ ሳታገኝ ነገሮች ይቀየሩና በሠራኸው ወኅኒ ትወረወራለህ፣ ባወጣኸው ሕግ ትቀጣለህ፣ በቆረጥከው ዱላ ትመታለህ፣ ባሳደግከው ውሻ ትነከሳለህ፡፡ ስለዚህ አሁን የተቀመጥክበትን ዙፋን፣ የምታንቀጠቅጥበትንም ሥልጣን፣ ‹ይህም እንኳን ያልፋል› ብለህ አስበው፡፡

የሰማዕታት ደም ይጮሃል፤ ይጣራል!!!

























የሰማዕታት ደም ይጮሃል፤ ይጣራል!!!
ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ ጥልቅ የሐዘን መግለጫ!
አንድ በስልጣን ላይ የተቀመጠ አካል ተቀዳሚ ተግባር የዜጎችን ደህንነት መጠበቅ መሆኑን ጤነኛ አዕምሮ ያለው የሰው ልጅ የሚገነዘበው ጥሬ ሃቅ ነው፡፡ እንደ እርግማን ዛሬ በኢትዮጵያ የስልጣን እርካቡን የተቆጣጠረው ቡድን የሚገዛቸውን ዜጎች የሚያያቸው እንደጠላት እንጅ የመንግስትን ጥበቃ እንደሚፈልጉ፤ በጠላትነት የፈረጃቸው ዜጎች በከፈሉት ግብር ስልጣን ላይ መቆየት መቻሉን እንኳን ባለስልጣናቱ መረዳት ተስኗቸዋል፡፡

‹‹የሰማያዊ ፓርቲ አባልነትህን የማታቋርጥ ከሆነ አንተን ማስደፋት ቀላል ነው!››



ነገረ ኢትዮጵያ / Negere Ethiopia
‹‹የሰማያዊ ፓርቲ አባልነትህን የማታቋርጥ ከሆነ አንተን ማስደፋት ቀላል ነው!››
የደብር ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ
‹‹የሰማያዊ ፓርቲ አባልነቴን አንተ አታስቆመኝም፡፡ አገሬም ኢትዮጵያ ነው! ከኢህአዴግ ጋር ስታገልም ይህን ሁሉ አውቃለሁ፡፡ የፈለግከውን ማድረግ ትችላለህ!››
ወጣት ሳሙኤል አወቀ
ሳሙኤል አወቀ ሚያዝያ 3 ቀን 2006 ዓ.ም. ቅፅ 1 ቁጥር 8 የነገረ ኢትዮጵያ እትም ላይ በምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር በተለይም የደብረማርቆስ ከተማ ባለስልጣናት የሚደርስትን በደል ገልጾ ነበር፡፡ በዚህ ፅሁፉ ‹‹የሰማያዊ ፓርቲ አባልነትህን የማታቋርጥ ከሆነ አንተን ማስደፋት ቀላል ነው፡፡›› እንዳሉት አስፍሯል፡፡ እሱም ‹‹የሰማያዊ ፓርቲ አባልነቴን አንተ አታስቆመኝም፡፡ አገሬም ኢትዮጵያ ነው፡፡ ከኢህአዴግ ጋር ስታገልም ይህን ሁሉ አውቃለሁ የፈለግከውን ማድረግ ትችላለህ!› ብሏቸው ነበር፡፡ ሙሉውን ፅሁፍ ያንብቡት፡፡

Tuesday, June 16, 2015

የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩ ተወዳዳሪ የነበረው ወጣት ሳሙኤል አወቀ ተገደለ

የሰማያዊ ፓርቲ የምስራቅ ጎጃም ዞን ፀኃፊና በ2007 ዓ.ም ምርጫ የፓርቲው ዕጩ ተወዳዳሪ የነበረው ወጣት ሳሙኤል አወቀ ተገደለ፡፡ ወጣት ሳሙኤል አወቀSemayawi Party member Samuel Awoke killed ትናንት ሰኔ 8/2007 ዓ.ም ምሽት ላይ ወደ ቤቱ እየገባ በነበረበት ወቅት በሁለት ግለሰቦች ከፍተኛ ድብዳባ ከተፈፀመበት በኋላ ሆስፒታል ውስጥ ነፍሱ አልፋለች፡፡
ወጣት ሳሙኤል ከቀድሞው አንድነት ጀምሮ ሲታገል የቆየ ሲሆን የሰማያዊ ፓርቲ መስራች አባል ነው፡፡ በአካባቢው የሚፈፀሙ በደሎችን ለሚዲያ በማጋለጥ ሲያበርክተው ከነበረው ሚና ባሻገር በፓርቲው በነበረው ጠንካራ እንቅስቃሴ ምክንያት በተደጋጋሚ እስርና ድብደባ ተፈፅሞበታል፡፡
==================

ወጣት ሳሙኤል ከመገደሉ በፊት የሚከተለውን በፌስ ቡክ ገጹ ላይ አስቀምጦ ነበር

ወጣት ሳሙኤል አወቀ ተገደለ


ሳሙኤል አወቀ እስር፣ ድብደባ፣ ዛቻ እየተደረገበት ወደኋላ ሳይል ሲታገል የቆየ ወጣት ነው፡፡ በርካታ ምሁራን ቤታቸው ቁጭ ባሉበት ይህ ወጣት በድፍረት የምስኪኑን አርሶ አደር ስቃይ በየቀኑ ለሚዲያ ሲያጋልጥ ቆይቷል፡፡ ለዚህ ሁሉ ግን በቀል ተፈፅሞበታል፡፡ ለነገዋ ኢትዮጵያ፣ ለነፃነት ያለመው ወጣት በትናንትናው ዕለት ተገድሎ ተገኝቷል፡፡ ይህ ወጣት ከቀናት በፊት ይህን ፅፎ ነበር፡፡

Monday, June 15, 2015

የአማራው ኤሊትና የኤርትራ ጉዳይ

ከኃይለገብርኤል አያሌው (የቀድሞው የመዐህድ ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ የሕብረት ም/ሊቅመንበርና የሞረሽ መስራች አባል)
Tesfahun Alemneh
…ሻብያ ወይም አሁን አለም ዓቀፍ እውቅና ያለው የኤርትራ መንግስት ለረጅም ዘመን ባካሄደው ትግል ውስጥ አንግቦት የነበረው አብዛኞቹ መፈክሮች በግዜ ሂደት ወይበው በሁኔታዎች ተጽዕኖ ተለውጠው በተፈጠረው አዲስ የሃይል አሰላለፍ ውስጥ ዋና የህልውናው ጠላት ሆኖ በተገኘው በትላንት ተላላኪው ሕወሓት ወያኔ ጋር የጌታና ሎሌነቱ ዘመን እብቅቶ በጦርነት ፍጥጫ ውስጥ በሚገኝበት በአሁኑ ወቅት በተፈጠረው የሃይል መሳሳብና ባለው ነባራዊ ሁኔታ አንጻር ተንተርሰው አዲስ የወዳጅነት ምዕራፍ የከፈቱት ኢትዮጵያዊ ሃይሎች አማራጭ የትግል ስልታችውን ገቢራዊ ለማድረግ ከኤርትራው መንግስት ጋር እያደረጉ ያለው ግንኙነት በኢትዮጽያውያን ዘንድ በድጋፍና ተቃርኖ መሃከል ሲዋዥቅ ቆይቶ በአሁኑ ወቅት በኢትዮዽያ ውስጥ ባለው ዘረኝነት የፖለቲካ እመቃና የነጻነት እጦት የሰላማዊ ትግሉን ምህዳር እጅግ ያጠበበው ከመሆንም በላይ በሰላማዊ መንገድ ለውጥ ይገኛል የሚለው ተስፋ ጭለማ የዋጠው በመሆኑ አብዛኛው ኢትዮዽያዊ በኤርትራ የተጀመረውን እንቅስቃሴ የመደገፍ አዝማሚያ እያሳየ ያለበት ወቅት ላይ ነን።
[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]
ታጋይ ተስፋሁን አለምነህ (የቀድሞ የመኢህአድ ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ)

‹‹ለህዝባዊ እምቢተኝነት ሁኔታዎች ተመቻችተዋል››


የእስክንድር ነጋ መልዕክት ከቃሊቲ እስር ቤት
በሰላማዊ ትግል ውስጥ ሁለት አብይት የትግል ስልቶች አሉ፡፡ አንደኛው ገለልተኛ የዴሞክራሲ ተቋማትና ህግጋት ባሉበት ነባራዊ ሁኔታ የሚደረግ ህዝብን ያሳተፈ ምርጫ ነው፡፡ ምርጫ ሲባል ዝም ተብሎ ለማስመሰልና የአምባገነኖችን የስልጣን እድሜ ለማራዘሚያነት የሚደረገውን አይጨምርም፡፡ ምርጫ ሲባል ዓለም አቀፍ መመዘኛዎች ያሉት ነው፤ መመዘኛዎችን ባሟላ መልኩ የሚደረግ ምርጫ፣ ምርጫ ሊባል ይችላል፡፡

እነ ወይንሸት ሞላ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰሙ


እነ ወይንሸት ሞላ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰሙ

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር

መንግስት አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም በጠራው ሰልፍ ሰበብ የታሰሩት ወንይሸት ሞላ፣ ኤርሚያስ ፀጋዬና ዳንኤል ተስፋዬ ዛሬ ሰኔ 8/2007 ዓ.ም በቄራ ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት ተያዙ በተባሉበት ወቅት መስቀል አደባባይ ላይ እንዳልነበሩ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተዋል፡፡ ወይንሸት ሞላ የሰማያዊ ፓርቲ የፋይናንስ ጉዳይ ኃላፊ አቶ ወረታው ዋሴን እና የወጣቶች ጉዳይ ኃላፊ ወጣት እያስፔድ ተስፋዬን በመከላከያ ምስክርነት አቅርባለች፡፡

TPLF General Exposed In Washington DC Ethiopian Embassy



Sunday, June 14, 2015

Breaking News: South African judge orders Sudan’s president detained

JOHANNESBURG (AP) — A South African judge on Sunday ordered authorities to prevent Sudanese President Omar al-Bashir, who is in South Africa for an African Union summit, from leaving the country because of an international order for his arrest, human rights activists said.

Sudanese president, Omar al-Bashir
Sudanese president, Omar al-Bashir, second left, stands next to Sahrawi president, Abdel Aziz Mohamed, second right, during a photo op at the AU summit in Johannesburg, Sunday June 14 2015. The High Court in Pretoria has granted an interim order preventing Sudanese President al-Bashir from leaving South Africa, pending an application for his arrest.(AP Photo/Shiraaz Mohamed)
Al-Bashir appeared for a group photo with other African leaders at the summit in Johannesburg on Sunday, wearing a blue three-piece suit, a tie and a smile as cameras flashed.
A South African judge ordered authorities to prevent al-Bashir from leaving South Africa because he is wanted by the International Criminal Court, human rights activists said Sunday.
“President Omar al-Bashir is prohibited from leaving the Republic of South Africa until a final order is made in this application,” Judge Hans Fabricius said, according to local media reports.

የስርዓቱን ብልግና ለመድነው

(ጌታቸው ሺፈራው)

sem

አሁን አሁንማ ዜና የሚሆን ነገር ጠፍቷል፡፡ መታሰር ተለምዷል፡፡ መደብደብ ተለምዷል፡፡ የሀሰት ምስክርነት ተለምዷል፡፡ ከአሁን ቀደም ‹‹ጉድ ነው!›› ያሰኙ የነበሩ ህገ-ወጥነቶች አሁን የቀን ተቀን ተግባር ሆነው ወደ ጎን እያየን እየተውናቸው ነው፡፡ በአጠቃለይ የስርዓት ነውር፣ ብልግና፣ ስርዓት አልበኝነትን ለዜናም የሚበቁ አልሆኑም፡፡ በአንድ ወቅት ‹‹እንትና ጠያቂ ተከለከለች፣ እንትና ምግብ እንዳይገባለት ተደረገ›› ተብሎ ዜና ይሰራ ነበር፡፡ እንደ ትልቅ የስርዓቱ ብልግና እና ነውርም ተደርጎ ይታይ ነበር፡፡ እንዲያውም ይህ አይነት በደል የሚፈፀምባቸው በፀረ ሽብር ህጉ ተከሰው የሚታሰሩ ኢትዮጵያውያን ብቻ ነበሩ፡፡ አሁን በሰልፍና በሌሎች ሰበቦች የሚታሰሩ ኢትዮጵያውያን ላይ ይህ በደል እየተደጋገመ ወደ ተራ አሰራርነት (የስርዓቱ ህግና ደንብ) ተቀይሯል፡፡ ነውር ቢሆንም እኛ ግን ለምደነዋል፡፡

ምርጫ በሁዋላ ኢትዮጵያዉያን ሌሎች የትግል አማራጮችን እየፈለጉ እንደሆነ ዘጋርዲያን ዘገበ

ምርጫ በሁዋላ ኢትዮጵያዉያን ሌሎች የትግል አማራጮችን እየፈለጉ እንደሆነ ዘጋርዲያን ዘገበ


የኢትዮጵያ መንግስት በሀገሪቱ ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ማፈኑን ተከትሎ የተቃዋሚ ፓርቲዎች “ ቅድሚያ ለነጻነት ” ወደሚል ትግል ማዘንበላቸውን የእንግሊዝ ዘ-ጋርዲያን ጋዜጣ ሐሙስ ለንባብ ባበቃው እትሙ ዘገበ።

Friday, June 12, 2015

በዛሬው ኢሳት ሬዲዮ ስርጭት



-ከኤርትራ በረሃ፤ ከኢትዮጵያ የነጻነት ታጋዮች የጦር ካምፕ ሰራዊቱ ለኢትዮጵያ ህዝብ መልእክት አስተላልፏል። በስልጣን ላይ ያለውን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሚመራውን መንግስት ለማስወገድ ኢትዮጵያውያን ትግሉን እንዲቀላቀሉ ሰራዊቱ ጥሪ አድርጓል።

Thursday, June 11, 2015

ከቴፒ ወጣቶች የምንማራቸው ቁም ነገሮች


def-thumbበደቡብ ኢትዮጵያ ሸካ ዞን የሚገኙ የቴፒ ወጣቶች በህወሓት አገዛዝ የሚደርስባቸው በደል አንገሽግሿቸው ራሳቸውን አደራጅተው በአገዛዙ ላይ እርምጃ መውሰድ ከጀመሩ በርካታ ወራት ተቆጥረዋል። እነዚህ ወጣቶች ግንቦት 27 ቀን 2007 ዓ.ም. በአካባቢያቸው የሚገኝን አንድ የፓሊስ ጣቢያ ወረው እስረኞችን ማስፈታታቸው በመላው ኢትዮጵያ እንዲታወቁ ምክንያት ሆኗል፤ የአገዛዙ ሚዲያም ድርጊቱ መፈፀሙ በተዘዋዋሪም ቢሆን አምኗል።
ለፍትህ፣ ለነፃነት፣ ለዲሞክራሲ፣ ለእኩልነት እና ለአገር አንድነት ግድ ያለን ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ከቴፒ ወጣቶች የምንማራቸው በርካታ ቁም ነገሮች ያሉ ቢሆንም የሚከተሉት ዋና ዋናዎቹ ናቸው ብለን እናምናለን።
1. “ጥቂቶች ነን፤ ምንም ማድረግ አንችልም” ብለው ተስፋ ቆርጠው በደልን ለመቀበል አልመረጡም፤
2. ዓላማቸው ትልቅና ሀገራዊ ቢሆንም እርጃዎቻቸው አካባቢ ተኮር አድርገዋል፤
3. የሚወስዷቸው እርምጃዎች በአቅማቸው መጠን እንዲሆኑ በማድረግ በራሳቸው ላይ ያለው መተማመን እንዲጎለብት ማድረግ ችለዋል፤
4. እንደሁኔታው በፍጥነት መሰባሰብና መበታተን የሚችል ቀልጣፋስብስብ ማደራደት ችለዋል፤ እና
5. በከፍተኛ ሥነሥርዓት በመታነጽ ከቴፒ ሕዝብ ጋር ያላቸውን ትስስር አጠናክረዋል።
ሁላችንም ከእነዚህ ወጣቶች ልንማር ይገባል። በአምባገነን አገዛዝ ጉያ ውስጥ የሚደራጅ የአመጽ ኃይል የተለያዩ አደረጃጀቶች ሊኖሩት ይችላል። አንዱ አደረጃጀት የቴፒ ወጣቶች በተግባር ያሳዩን ነው – ተንቀሳቃሽ፣ ለግዳጅ ተሰባስቦ በፍጥነት የሚበተን፤ መልሶ ደግሞ የሚሰባሰብ ቀልጣፋ ድርጅት።

Wednesday, June 10, 2015

ገዳይና ሟች – አየር ኃይልና ህውሃት

አዲስ (ከሲልቨር ስፕሪንግ)
ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ቀናዒነት ስላለኝ በቅርብ እርቀት እከታተላለሁ ። ከአባላቱም ጋር በስደት የቅርብ ወዳጅነት መስርቼ ከልብ ትርታቸው ጋ የእኔን አዛምጄ ፣ በአዘኑበት አዝኜ ፣ ሲደሰቱ ተደስቼ ለማንኛውም ጥሪያቸው በግምባር ቀደምትነት ምላሽ በመስጠት በሁሉም ቦታ ታድሜ እነሆ ዘመናት ተቆጠሩ።Ethiopian air force
እማውቀው – እኔ ከብዙዎቹ አንዱ እንደሆንኩ ነው ። የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር ኃይል በብዙሃኑ ኢትዮጵያዊ ልብ ውስጥ በቁጭት አክብሮትና አድናቆትን እንደተጐናፀፈ ከትውልድ ትውልድ እያንፀባረቀ ቢመጣም ፤ የኋላ ኋላ ዕጣ ፋንታው ግን መበተን ፣ መሰደድ ፣ ያለ ፍርድ ለዘመናት መታሰርና ፣ ለሞት ፍርድ ተላልፎ መሰጠት ሆነ ። ይህም እንኳ ሳያግደው ዝናው በጠላቶቹም ጭምር ሳይቀር ከዳር እስከዳር እንደናኘ ዛሬም አለ።
ታድያ ዛሬ የዚህን ታላቅ ወታደራዊ ተቋም ታሪክ በመፅሃፍ ተፅፎ ማየት በህይወት ላሉት ክብር ፣ ለሰፊው ህዝብ ማስታወሻ ፣ ለመጪውም ትውልድ መማሪያ መሆኑ የማንኛውም ቅን ዜጋ ህልም ነው ፤ ለአባላቱና ለቤተሰቦቻቸውም ደግሞ ኩራትና እፎይታ ነው።

Repressive nations threaten jail terms, restrict Internet to silence press

  4 - Ethiopia


In Ethiopia--number four on CPJ's most censored list--the threat of imprisonment has contributed to a steep increase in the number of journalist exiles. Amid a broad crackdown on bloggers and independent publications in 2014, more than 30 journalists were forced to flee, CPJ research shows. Ethiopia's 2009 anti-terrorism law, which criminalizes any reporting that authorities deem to "encourage" or "provide moral support" to banned groups, has been levied against many of the 17 journalists in jail there.

Tuesday, June 9, 2015

Ethiopia: Patriotic Ginbot 7 fighters pictures has gone viral

Patriotic Ginbot 7 fighters
Following the Ethiopian sham election which the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) claim 100 percent of 442 parliamentary seats, most Ethiopians are talking about the alternative struggle to bring change.

ቀጣዩ ጠቅላይ ሚኒስትር ማን ነው? – ግርማ ሠይፉ ማሩ

 Image result for debretsion gebremichael intelligence security softwareImage result for arkebe equbayImage result for tedros adhanom

ሰሞኑን ልብ አውልቁ በዝቶዋል፡፡ አማራጭ በሌለው ምርጫ ተብዬ ውስጥ ምን ይጠበቅ እንደነበር ግን አልገባኝም፡፡???? በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ የሚፈላሰፉ በትምህርታቸው የገፉ የሚባሉ የሀገራቸውን ፖለቲካ ቢያንስ በዚህ ዓመት ምን ምን ክንውኖች እንዳሰተናገደ ያለማወቅ  የአባት ሆኖ የሰው ልብ ያወልቃሉ፡፡ ዋነኛው በምርጫ ያለመወዳደሪ የአደባባይ ሚስጥር ሆኖ እያለ እንዴት ነው ውጤት ብለው የሚጠይቁኝ አሉ፡፡ አልተወዳደርኩም ሰል – ለምን? ከሌላ ፓርቲ ጋር አትሞክርም ነበር? በግል ለምን አልተወዳደርክም? ወዘተ የሚመስሉ አስቀያሚ ጥያቄዎች ይገጥመኛል፡፡ ለማነኛውም ይህ የግል ጉዳይ ነው እንደ አመጣጡ ይመለሳል፡፡

Monday, June 8, 2015

ምርጫ ሲባል መሳይና አስመሳይ

eth election 2015
መስፍን ወልደ ማርያም
ምርጫ ሲባል የነጻነት ዓየር አለ፤ ምርጫ ሲባል ተፎካካሪዎች አሉ፤ ምርጫ ሲባል ተፎካካሪዎች በእኩልነትና በነጻነት የቆሙበት መድረክ አለ፤ ምርጫ ሲባል የራሱን ፍላጎት በትክክል የሚያውቅና ከፍርሃት ነጻ የሆነ መራጭ አለ፤ ምርጫ ሲባል የተፎካካሪዎቹን እኩልነትና ነጻነት፣ የመራጮቹን እኩልነትና ነጻነት የሚያከብሩና የሚያስከብሩ ዳኞች አሉ፤ ምርጫ ሲባል የመራጮቹን ፍላጎት በትክክልና ያለአድልዎ የሚያሳይ ሰነድ የሚያዘጋጁ እግዚአብሔርን የሚፈሩ፣ ሕግን የሚያከብሩ፣ ለሕዝብና ለአገር የሚቆረቆሩ ሰዎች አሉ፤ ምርጫ ሲባል ይኸኛው ከዚህኛው ይሻለኛል ብለው የመወሰን ችሎታ ያላቸው ሰዎች አሉ፤ ምርጫ ሲባል መራጮቹ ተመራጮቹን ማገላበጥ አለ፡፡

A case study in the rise of thugmocracy in Ethiopia

Ethiopian Thugmocracy

Rise of the world’s first thugmocracyby Alemayehu G. Mariam
What do you get when you cross a thugocracy with democracy?
A thugmocracy.
When thugs are “elected” to political office, they become thugmocrats. Naturally, “elected” thugmocrats run thugmocracies.
If democracy is a government of the people, by the people for the people, a thugmocracy is a government of thugs, by thugs, for thugs.
A thugmocracy is a form of “government” in which the facade of representative electoral democracy is used to maintain and perpetuate the iron rule of a bunch of bush thugs who use state power to line their pockets and their cronies’ pockets.

Friday, June 5, 2015

የኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ “ሰላይ” ነው – ዲና ሙፍቲ

“ከአገር የሚሰደዱት ገጠሬ ወጣቶች ናቸው”

spyvsspy


* “አቶ መለስ በጣም ይናፍቁናል”
አሸባሪነት በኢትዮጵያ ሊስፋፋ ያልቻለው ሕዝቡ በሙሉ ሰላይ በመሆኑን ዲና ሙፍቲ አስታወቁ፡፡ ከአገር ተሰድደው የሚውጡት አብዛኛዎቹ ገጠሬ ወጣቶች እንደሆኑና ሟቹ መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ህዳሴ አባት በጣም እንደሚናፍቋቸው ተናገሩ፡፡

Thursday, June 4, 2015

በኢትዮጵያና ሱማሊያ ድንበር ውጥረቱ አይሏል በትናንትና ዛሬ ጠዋት ጦርነት 19 ሰዎች ሞቱ

በኢትዮጵያና ሱማሊያ ድንበር ውጥረቱ አይሏል በትናንትና ዛሬ ጠዋት ጦርነት 19 ሰዎች ሞቱ

2ኛ ሳምንቱን የያዘውና በሶማሊያና በኢትዮጵያ ድንበር ባሉ መንደሮች አካባቢ በተነሳ ጦርነት ትናንት ረቡዕ እና ዛሬ ሐሙስ በተደረጉ ውጊያዎች የ19 ሰዎች ሕይወት ማለፉን እና ቁጥራቸው በውል የማይታወቅ ዜጎች ቁስለኛ መሆናቸውን ዘ-ሐበሻ ከስፍራው ያገኘችው መረጃ አመለከተ::

በድንበሩ አካባቢ ትናንትና ዛሬ በ3 መንደሮች አካባቢ 2 ውጊያዎች መደረጋቸውን ያስታወቁት የአካባቢው የዜና ምንጮች በዚህ ውጊያ ሳቢያ የአካባቢው ነዋሪዎች ንብረታቸውን እና ቤታቸውን ጥለው ለመሰደድ በቅተዋል::

Wednesday, June 3, 2015

ግልፅ ደብዳቤ ለጀነራል አበበ ተከለሀይማኖትና ጀነራል ፃድቃን – ከሽሕ ጦረኛ አንድ ወረኛ ትጥቅ ያስፈታል

Tsadkan Gebretensae

ህወሓት ነበር ጀነራል አበበ ተክለሀይማኖት በአቶ ገብሩ ላይ ያቀረበው የአሉቧልታ ዘመቻ

በአንድ መንደር ከኔ በላይ ቆንጆና ጀግና የለም ብላ የምትመካ አንዲት ዝንጀሮ ነበረች:: አንድ ቀን በመንገድ ላይ እየተንጎራደደች ስታልፍ ወደ ገበያ መደብር ጎራ ብላ ድንገት በግድግዳ ላይ የተሰቀለ ትልቅ መስተዋት ስትመለከት ፊትዋን ወለል ብሎ ታያት:: የራሷን ተፈጥሮ መሆኑን አልገባትም ነበርና ቆም ብላ በመገረም ደጋግማ ስታየው “ወይኔ ጉዴ”!! ይህ አስቀያሚ መልክ የኔ ቢሆን ኖሮ አንገቴን በገመድ አንጠልጥዬ ታንቄ እሞት ነበር” አለች ይባላል:: ( ከታሪክና ምሳሌ የንባብ መፅሐፍ የተወሰደ ሀገሪኛ አባባል)