Translate

Wednesday, January 23, 2013

አቶ ጁነይዲን ሳዶ ሂስ በማውረድ ጥፋታቸውን አመኑ፤ ወ/ሮ አስቴር ማሞ ከፌዴራል ኃላፊነታቸው ይነሳሉ


አለም ተራ ነው ይባል የለ እንግዲህ መቻል ነው:: ዶ/ርመረራ ያኔ ፓርላማ ውስጥ “የእስረኞ አያያዝ ጥሩ አይደለም እስር ቤቱ እንደ አዲስ መገንባት አለበት ንጽህና ይጎለዋል አንድ ቀን ለናንተም ሊሆን ይችላል እና ከወዲሁ ቢታሰብ በት ጥሩ ይመስለኛል” ብለው ነበር::
ረሱት እንዴ አቶ ጁነዲን አለም ተራ ናት
አቶ ጁነይዲን ሳዶ ሂስ በማውረድ ጥፋታቸውን አመኑ፤ ወ/ሮ አስቴር ማሞ ከፌዴራል ኃላፊነታቸው ይነሳሉ
አቶ ጁነይዲን ሳዶ ሂስ በማውረድ ጥፋታቸውን አመኑ፤ ወ/ሮ አስቴር ማሞ ከፌዴራል ኃላፊነታቸው ይነሳሉ | Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider
የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) ሰሞኑን በአዳማ ሲያካሂደ click here to read http://www.zehabesha.com/archives/11187
source zehabesha.com

No comments:

Post a Comment