Translate

Thursday, August 30, 2012

የጠ/ሚ መለስ ዜናዊ የአገዛዝ ዘመን እና የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ


በመጀመሪያ የአክብሮት ሰላምታዬን እያቀረብኩ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ውስጥ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች መርማሪ በመሆን ለስምንት አመታት ሳገለግል በቆየሁበትEthiopian pm Meles Zenawi ጊዜ ካገኘሁት መረጃና ልምድ በመነሳት በጠ/ሚ መለስ ዜናዊ የ21 አመት የአገዛዝ ዘመን በኢትዮጵያ ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን የሚዳስስ መጠነኛ ጽሑፍ አዘጋጅቼ ከአባሪ ሰነዶች ጋር በማያያዝ ልኬያለሁ። ለሕዝብ እንድታደርሱልኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ።
ከታላቅ ምስጋና ጋር!
ያሬድ ኃይለማሪያም
የቀድሞ የኢሰመጉ የምርመራ ሰራተኛ

No comments:

Post a Comment