Translate

Monday, April 1, 2013

የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዲግ) ማኒፌስቶ


የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዲግ) ማኒፌስቶ

እኛ የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር መስራቾች ለሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝቦች ፍትህ፣ ነጻነት፣ እኩልነትና የዲሞክራሲ መብት መከበር መታገልን መሰረታዊ ዓላማው ያደረገ አዲስ የኦሮሞ የፖለቲካ ንቅናቄ መመስረት በይፋ እናበስራለን። ይህ እርምጃችን በኦሮሞ የነጻነት ትግል ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ከመሆኑም በላይ የኢትዮጵያን መንግስት የጭቆና ባህሪ ከመሰረቱ በመለወጥ በትክክለኛ ዲሞክራሲያዊ የፌዴራል ስርዓት ለመተካት የሚያስችል ይሆናል ብለን እናምናለን። ይቀጥላል…

No comments:

Post a Comment