Translate

Saturday, August 26, 2017

እንኳንስ ሲሸጡን ሲዋዋሉብን እናውቃለን፣ የመልስ መልስ ለአቶ አብርሃ ደስታ (ከጎሹ ገብሩ)

Abraha Desat, Ethiopian polititian
ለተከበሩ አቶ አብርሃ ደስታ በመጀመሪያ የከበረ ሰላምታየን አቀርባለሁ በአካል ባንተዋወቅም በተጋድሎ ሃርነት ትግራይ ተብየዋ ተዕዛዝ ዘብጥያ በወረዱበት ወቅት የሚያውቅዎትም ሆነ የማያውቅዎት አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ በሙሉ በተሰነዘረብዎት ጥቃት ዘርና አካባባኢ ባልለየ መልኩ ከጎኖ እንደተሰለፈ ይዘነጉታል ብዬ አልገምትም እኔም እንደሌላው ሁሉ ነፃ የሚወጡበት ቀን ስመኝልዎት የነበርኩ ስሆን ህልሙ እውን ሆኖ ይህን ልብ የሚሰብር አጭር ትረካ ለመፃፍ እንኳን አበቃዎት እላለሁ።

No comments:

Post a Comment