Translate

Tuesday, September 3, 2013

ከሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ (ለውጥ ፈላጊዎች በሙሉ ሊሰሙት የሚገባ)

(ኢ.ኤም.ኤፍ) የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት ኢንጂነር ይልቃል፤ ከአትላንታው ማህደረ አንድነት ሬዲዮ ጋር ከ30 ደቂቃ በላይ የፈጀ ቃለ ምልልስ አድርገዋል። በዚህ ቃለ ምልልስ በኢህአዴግ አንጋቾች እና ደህንነቶች የደረሰባቸውን ወከባ በዝርዝር ይገልጻሉ። ከዚህ ሁሉ ወከባ እና እንግልት በኋላም ቢሆን፤ ሰላማዊ ትግሉን ለመቀጠል ጽኑ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል። በለውጥ የሚያምኑ ኢትዮጵያውያን በሙሉ ሊሰሙት የሚገባ ቃለ ምልልስ ነው። እርስዎ ይስሙት፤ ላልሰሙትም ያሰሙ።



ኢንጂነር ይልቃል (የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር)
ኢንጂነር ይልቃል (የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር)

No comments:

Post a Comment