Translate

Friday, November 10, 2017

ተጋለጠች!!! የነ ሚሚ ስብሃቱ ጉዳይ፦ ሙሰኝነት ወይስ ጋዜጠኝነት (የሳዲቅ አህመድ ልዩ ዜና ትንታኔ) | የሰበታው ሰፊ መሬት ተወሰደባት | ሌሎችም ምስጢሮች

ሚሚ ስብሃቱ ሰበታ ዉስጥ በህገወጥ መንገድ የያዘችዉ 35ሺ ካሬ ሜትር ተወሰደባት
የዛሚ ሚዲያና ተባባሪዎቻቸው አሰሪና ሰራተኛን በማገናኘት የሚያደርጉት ዘረፋ
ሰራተኞችን በማስቀጠር ለደህንነት መስሪያ ቤቱ የመሰለላቸው ሁናቴ
ዛሚ ሚዲያዉ ህዝብን ከህዝብ ለማጫረስ ከENN ቲቪ ጋር የመተባበሩ ምስጢር
የህወሃት የፕሮፓጋንዳና የስለላ መረብ ተባባሪዎች ሴራ ሲጋለጥ!
በሳዲቅ አህመድ | ቢቢኤን ሬድዮ
ይከታተሉት

No comments:

Post a Comment