Translate

Thursday, June 15, 2017

የሥብሰባ ጥሪ

የሥብሰባ ጥሪ
የኢትዮጵያ ሐገራዊ ንቅናቄ ፕሮግራሙንና ዓላማውን በጥልቀት ለማስተዋወቅና ከኢትዮጵያውያን ጋር ለመወያየት በኖርዌይ ኦሥሎ ከተማ ህዝባዊ ውይይት አዘጋጅቷል። በመሆኑም በነዚህ ከተሞች እና በአካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በስብሰባው ላይ እንዲሰተፉ ሀገራዊ ጥሪ አቅርበዋል።
ቀን ፣ ጁን 17- 2017
ሰዓት ፣ 15 00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ ፣ በቅርቡ ይገለጻል
አዘጋጅ ፣የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ሰጭ ድርጅት በኖርዌይ

ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር !!


No comments:

Post a Comment