Translate

Wednesday, June 29, 2016

“የአማራና የኦሮሞ ምሁራን መነጋገር አለባቸው” – ጀዋር መሐመድ አዲስ ቃለምልልስ ከሕብር ራድዮ ጋር

<…በኦሮሚያ ክልል የተፈጸመውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚቃወምና የድርጊቱ ፈጻሚዎች ላይ ወደፊት ተጽዕኖ የሚያሳድር የሕግ ረቂቅ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ንዑስ ኮሚቴ በሁለቱም ፓርቲ አባላት ሙሉ ድጋፍተቀብሎት ለሴኔቱ ተመርቷል ።ይህ ሕግ ሆኖ ሲወታ የአሜሪካና የሕወሓትን ግንኙነት ይለውጣል። ይህ እንዲሆን ግን የተደረገው ስትራቴጂ..በእርግጠኝነት የምናገረው በወልቃይት፣በቅማንት ፣ለሱዳን በተሰጠው መሬት ሳቢአ የተገደሉት ንጹሃን ቁጥር በኦሮሚያ ተቃውሞውን ተከትሎ ከተገደሉት በእጥፍ ይበልታል።ይህን ግን ተከታትሎ በኦሮሚያ እንደተደረገው የእያንዳንዱ ሟች ብቻ ሳይሆን በተለይ የአካባቢው ፖሊስም ሆነ ልዩ ሔኢል በግድያ ሲሳተፍ የገዳዩ ማንነት ጭምር ቢወታ ኖሮ ከኦሮሚአው ጋር አንድ ላይ ማቀናጀት ይቻል ነበር ግን ያ አልሆነም። በአማራ የተፈጸመውን ግድያ ተከታትሎ የዘገበው የለም። ስራ አልተሰራም ይሄ ቢሰራ ኖሮ…> ጃዋር መሐመድ የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከሰጠን ቃለ መጠይቅ የተወሰደ (ሙሉውን ያዳምጡት)
ጃዋር
የአማራና የኦሮሞ ምሁራን መነጋገር አለባቸው ይላል
ሕዝቡ ለሺህ ዓመት አብሮ የኖረ አንዱ ከአንዱ ጋር የተሳሰረ የአንዱ ችግር ሌላውን የሚመለከተው ነው
የረቂቁን ወደ ሴኔት ማለፍ ተከትሎ የዌአኔ ባለስልታናት አሁንም የጀመሩትን ሩጫ አጠናክረው ይቀጥላሉ እና ሌሎችንም ሀሳቦች በቃለ መጠይቁ ተካተዋል።

No comments:

Post a Comment