Translate

Wednesday, June 1, 2016

መረጃ… ዶ/ር ቴድሮስ አድሐኖም ግምገማ ላይ ወድቀዋል!!

914e2-tplf_failingእጆቹን አስረዝሞ ለመዝረፍ ይመቸዉ ዘንድ የአለም ጤና ድርጅትን ለመምራት አዲስ አቅጣጫ የቀየሰዉ የትግራይ ነጻ አዉጪዉ ቡድን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ የዉጭ ሐገራት በመዘዋወወር የአለም ጤና ርጅትን ለመምራት ቅስቀሳ ሲያደርግ የነበረ መሆኑ ይታወቃል።
ቅዳሜ እለት ወደ አዲስ አበባ የተመለሰዉ ቴድሮስ አድሐኖም ሁለት ቀላል መሳሪያ የታጠቁ ወጣቶች የሚጠብቁት ሲሆን የታርጋ ቁጥሩ ኮድ 2_69183 አአ የሆነ ዘመናዊ ላንድ ሮቨር አዉቶሞቢል ተመድቦለት ይንቀሳቀሳል።
አምባሳደር ሙሌ የካቢኔ ዋና ሹሙና አምባሳደር ቦጋለም ከቴድሮስ አድሐኖም ጋር አብረዉ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን አቶ ህላዌ ዩሱፍ እና የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ከቴድሮስ አድሐኖም ጋር በአንድነት ሆነዉ በዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ዙሪያ እየደረሰ ያለዉን የአገልግሎት ኪሳራ በተመለከተ ዉይይት ከማድረጋቸዉ በተጨማሪ በህዝቦች ሽግግር ዙሪያ ከእስራኤል ዲፕሎማኦች ጋር ተወያይተዋል።
የመላዉ ሐገራችንን አንጡራ ሐብት ከግል ጥቅማቸዉ አንጻር እንዳሻ ሲጠቀሙበት ማየት እጅግ ያሳዝናል በማለት ቁጭታቸዉን የገለጹልን ባለስልጣን ከእንግዲህ ወዲህ የትግራይ ነጻ አዉጪዉ ቡድን ሐገራችንን የመምራት ብቅት እንደሌለዉና የሐገሪቷ ብሔራዊ ደህንነት አደጋ ላይ መዉደቁን አሳስበዉ!!
ኢትዮጵያን ከአደገኛ ችግር ከመታደግ አንጻር ወያኔ ስልጣኑን ለሰፊዉ ህዝብ እንዲያስረክብ አስጠንቅቀዋል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!
( ጉድሽ ወያኔ )

No comments:

Post a Comment