Translate

Sunday, February 16, 2014

የሰማያዊ ፓርቲ “ወጣቱና ፖለቲካ” በሚል ርዕስ ውይይት አካሄደ

ወጣቱ ጸሀፊና ፖለቲከኛ አስራት አብርሃ በዋና ተናጋሪነት የተገኘበት “ወጣቱና ፖለቲካ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ውይይት ቅዳሜ የካቲት 8 ቀን 2006 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት ተካሄደ።

No comments:

Post a Comment