Translate

Thursday, April 30, 2015

ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ 25ኛ በዓለ ሢመታቸው መታሰቢያነቱ በሊቢያ ለተሰውት እንዲሆን አሳሰቡ

“…ይሁን እንጅ ይህ ጊዜ ልጆቻችን በስደት ሀገር በሃይማኖታቸው ምክንያት በሰይፍ እየታረዱ ያሉበት ጊዜ በመሆኑ የተዘጋጀው የ25ኛ ዓመት በዓለ ሲመት መታሰቢያ፣ የመርሐ ግብር ማሻሻያ ተደርጎበት፣ በሊቢያ ሚያዝያ ፲፩ ቀን ፪ሺ፯ ዓ.ም ለተሰየፉትና በጥይት ተደብድበው ለሞቱት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች የመታሰቢያ በዓል እንዲሆን ይደረግ ዘንድ በአክብሮት አሳስባለው።” [ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]
አባ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
Message from His Holiness Abune Merkorios

No comments:

Post a Comment