Translate

Sunday, August 21, 2016

አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ቃለምልልስ ሰጠ “ከባለፉት 9 ወራት ብቻ ከ1 ሺህ በላይ ኦሮሞዎች በኢትዮጵያ ተገድለዋል – ወደዚያ አልመለስም”

 አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ በሪዮ ኦሎምፒክ በማራቶን ውድድር የብር ሜዳሊያ ለኢትዮጵያ ካመጣ በኋላ እጁን ወደላይ በማጣመር መንግስትን የተቃወመው ባለፉት 9 ወራት ብቻ ከ1 ሺህ በላይ ኦሮሞዎች በመንግስት ጸጥታ ኃይሎች በመገደላቸውና በርካቶችም በመታሰራቸው ነው አለ:: አትሌቱ በቃለምልልሱ ላይ እንዳለው ወደ ኢትዮጵያ ቢመለስ ለህይወቱ አስጊ በመሆኑ ወደ ኢትዮጵያ እንደማይመለስ አስታውቋል:: ቃለምልልሱን በቭዲዮ ይመልከቱት::




Lalisa Feysa copy

No comments:

Post a Comment