Translate

Wednesday, May 4, 2016

ሰበር መረጃ ወያኔ በሀገ ወጥ ሰዉ ዝዉዉር ሰንሰለት ዉስጥ !

Gudish Weyane's photo.
የኢኳዶር ፖሊስ ( Ecuadorean police ) የኮሎምቢያ የጸረ አጋች ቡድን ወይም ኽዉላ ( Colombia’s elite anti-kidnapping squad, known as GAULA ) የአሜሪካዉ ሆም ላንድ ሴኪዉሪቲ ( us Home land security ) የብራዚል የህገ ወጥ ሰዉ ዝውውር ቁጥጥር ፖሊስ ( Brazilian migration police ) እና የሩቅ ምስራቅ ሀገራት ፖሊስ መረጃዎች እንዲሁም አለማቀፍ ፖሊስ ( Interpol ) በመተባበር የህገ ወጥ የሰዉ ዝዉዉርን ለማኮላሸት በጋራ መስራት ከጀመሩ ሰንበትበት ብለዋል!

እነዚህ መጠነ ሰፊ አሰሳ ላይ የሚገኙት ሐይሎችን ሆም ላንድ ሴኪዉሪቲ በበላይነት ሲመራቸዉ ከእነዚህ የትብብር ሀይሎች የወጡ መረጃዎች ጣታቸዉን ወደ ሐገራችን ኢትዮጵያ ቀስረዋል አዎ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሐገራት ባለስልጣናት፣ ኢሚግሬሽን እና ቦርደር ፖሊሶች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ እጃቸዉ በህገ ወጥ የሰዉ ዝዉዉር ዉስጥ አሉበት ኢየተባለ ይገኛል።
ኢላይ ዳዊት ታደሰ ትዉልደ ኢትዮጵያዊ ሲሆን በ ( 05 May 2011 ) ኢኳዶር ላይ በእነዚህ ሐይሎች ቁጥጥር ስር ዉሏል ዳዊት ታደሰ አብዛኛዉን ንብረቱን ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚያስቀምጥና ከኢትዮጵያ እና ከተለያዩ የአፍሪካ ሐገራት ብዛት ያልቸዉ ስደተኞችን ወደ አሜሪካ አሸጋግሯል ዳዊት 66 የሚጠጉ አጋሮቹ በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን የሆሳማ ቢን ላዲን ቀኝ እጅ የሆኑ ባልደረቦችም አብረዉት ተይዘዋል ዳዊትና ግብረ አባሮቹ ( 12 March 2011 ) ለሐያሏ አሜሪካ ተላልፈዉ ተሰጥቷል።
ሰብለ አማረ ትዉልደ ኢትይዮጵያዊ ስትሆን በኮሎምቢያና በብራዚል መካከል ሀገ ወጥ የሰዉ ዝዉዉር በማካሄድ ወንጀል በ 2014 በቁጥጥር ስር ዉላ በህግ ክትትል ላይ ትገኛለች በኮሎምቢያ በጥገኝነት የምትኖረዉ ሰብለ ኢትዮጵያዊ ስትሆን በህገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ኢሚግሬሽኖች ጋር በመተባበር ሰዉ እንደምታሻግር እንዱሁም ከቦርደር ፖሊሶች ጋር አብራ እንደምትሰራ መረጃዉ ያመላከተ ሲሆን በሆምላንድ ሴኪዉሪቲ ክትትል ስር ትገኛለች።
ሳራ ሳህሌ በትዉልድ ኢትዮጵያዊ ስትሆን በ 2015 በኮሎምቢያ በህገ ወጥ የሰዉ ዝዉዉር ወንጀል እጅ ከፍንጅ ተይዛ በቁጥጥር ስር የዋለች ሲሆን ከኢትዮጵያ ባለሳልጣናት ጋር ትብብር እንዳላት መረጃዎች አመላክተዋል።
ሰለሞን . . በ 2013 በብራዚል ፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለ ኢትዮጵያዊ ሲሆን የተያዘበት ወንጀል ህገ ወጥ የሰዉ ዝዉዉር ሲሆን ኢትዮጵያ ከሚገኙ ኢሚግሬሽን እና ቦርደር ፖሊሶች ጋር የተበቀ ግንኙነት እንዳለዉ መረጃዎች ሲያመላክቱ፡፤
በተያያዘ ሁኔታ ወደ እሩቅ ምስራቅ ሐገራት የሚደረጉ ተመሳሳይ ወንጀሎች በወያኔያዊያን የህግ ጥላ ተሰጥቷቸዉ ወንጀሉን በበላይነት የሚፈጽሙ አካላት ላይም ከፍተኛ ጥናት እየተደረገባቸዉ ይገኛሉ።
ባጠቃላይ ከአፍሪካ ከ18 በላይ ግለሰቦች በተመሳሳይ ወንጀል ተጠርጥረዉ በቁጥጥር ስር ለማዋል ህጋዊ ማረጋገጫ እየተፈለገባቸዉ ሲሆን አብዛኞቹ ከትግራዩ ነጻ አዉጪ ቡድን ጋር ትስስር እንዳላቸዉ ምንጮች ጠቁመዋል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያነ

No comments:

Post a Comment