Translate

Saturday, August 31, 2013

መቶ የሚሆኑ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ወዳልታወቀ ቦታ ተወሰዱ!

998402_581787228530546_531722766_nመቶ የሚሆኑ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ወዳልታወቀ ቦታ ተወሰዱ!
አክራሪነት በጣም ሲያድግ ሲያድግ ሲያድግ አሸባሪ ደረጃ ይደርሳል ተብሎ ይሰጋል፡፡ አሸባሪስ ምን ያደርጋል… አሸባሪማ እገታ ይፈፅማል፡፡ በሆነው ባልሆነው፤ ህፃን፣ አዋቂ፣ ወንድ፣ ሴት ሳይለይ ይገድላል፡፡  እኔ ያልኩት ካልሆነ ሌላው ያለው በሙሉ ነውር ነው ብሎ ይደመድማል፡፡ ስለዚህ አክራሪነት እጅግ የከፋ አደጋ ነው፡፡ እኔ በበኩሌ አክራሪነትን እቃወማለሁ፡፡ አዲሳባ ብሆን ኖሮ አክራሪነትን በሚቃወመው ሰልፍ ላይ መሳተፌ አይቀርም ነበር፡፡ (ለራሴ ሰላማዊ ሰልፍ እወዳለሁ…)
አሁን በሰማሁት ዜና መቶ የሚደርሱ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት መንግስት አግቶ ወዳልታወቀ ቦታ ወስዷቸዋል፡፡ ታድያ ከዚህ የበለጠ አክራሪነት ከዚህ የበለጠ ሽብርስ ከየት ይመጣል፡፡ አዎ በነገው ሰልፍ አክራሪነት በትክክል መወገዝ አለበት!!!
ኢህአዴግ አክራሪነት ይቁም!!!

No comments:

Post a Comment