Translate

Wednesday, August 7, 2013

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያደረጉት ቃለ-...

በቃለ-ምልልሱ የአዲስ ዘመን ጋዜጠኞች አቶ የማነ እና ኦቶ ብሩከ በቃለ-ምልልሱ ከዚህ በታች የተገለፁትንና መሰል ጥያቄዎች አንስተዋል
• ሰማያዊ ፓርቲ የእምነት ነፃነትን አስመልክቶ በእስልምና እምነት ተከታች ላይ መንግስት የያዘውን አቋም መቃወሙን አስመልክቶ ጥያቄዎች አንስተዋል
• አቶ ታዲዎስ ታንቱ በፓርቲው ውስጥ ማስተማራቸውን ተቃውመዋል
• እስክንድር ነጋን የነፃነት ታጋይ ነው ፓርቲው ማለቱን ከመንግስት አቋም አንፃር አንሰተው ወቅሰዋል
• ፓርቲው በወጣቶች መገንባቱን አንስተው ልምድ የላቸውምና ለመሪነት አትበቁምና ሌሎች ጉዳዮችን አንስተው ሰፊ ቃለ-ምልልስ አድርገዋል እንድትከታተሉት በአክብሮት እንጋብዛለን፡፡




No comments:

Post a Comment