Abe Tokchaw
ዜና ኮሚክ፤ ሰዎችን ያሰሩት፤ የሚኪና ታርጋዎችን ፈቱ!
አካባቢውም በበርካታ መኪና እና ባለመኪና ተሞላ። ይሄንን የተመለከተ መንግስትም በብስጭት ተሞላ። ከዛም ትራፊክ ፖሊስ ላከ ትራፊኩም በአካባቢው የሚገኙ መኪኖችን ታርጋ ፈታ! ሰዉም አለ፤ “ታርጋ ከምትፈቱ የታሰሩትን ፍቱ!”
ዜና ኮሚክም ትመክራለች፤ አረ መንግስታችን እባክህን መቅሰፍት አትሁንብን!
ፎቶውን ከወዳጃችን አንዋር ጅላል ሙዞ ወሰድኩ፤ ደሞም አመሰገንኩ!
No comments:
Post a Comment