የአድዋዉ ልጅ አድዋ ገባ”
የአርማጭሆ ልጅ የት ይግባ?!!
እዚህ ያለዉ አጃቢዉ ሆድ አደሩ የስዉር ስለላ መረብ ጓዱ የአርማጭሆዉ ጓዱ ወስላታ የደርግ ካድሬ ምርጫዉ ስንሻዉ ቀሪ የመበታተን አጀንዳቸዉን ለማስፈፀም የመመርያ የኪስ ማስታወሻዉን ዳጎስ ካለ የደም ገንዘብ ጋር ተረክቦ ቀጣይ ጥሪዉን ይጠባበቃል በቅርቡም የህወሃት አባልነት ደብተሩ ከምስጋና ጋር እጁ ይገባል።
ነገ አሱም አይኑን በጨዉ አጥቦ ሚስቱንና ልጆቹን እንደለመደዉ ጥሎ ይከተለዋል እስከዚያዉ በአዲስ መልክ በአዲስ መሠሪ ተልእኰ ራዲዮ ጣቢያ የጥላቻና የጋጠወጥ “ዘለፋ ስንቁ” የመንደር አደግ ራዲዮኑን ያገማናል። እኛም ሃይ አንለዉ እጆቻችንን ጉንጮቻችን ላይ አድርገን የገለማ ቀረርቶዉንና ቱማታዉን እናዳምጥለታለን።
ነገ አሱም አይኑን በጨዉ አጥቦ ሚስቱንና ልጆቹን እንደለመደዉ ጥሎ ይከተለዋል እስከዚያዉ በአዲስ መልክ በአዲስ መሠሪ ተልእኰ ራዲዮ ጣቢያ የጥላቻና የጋጠወጥ “ዘለፋ ስንቁ” የመንደር አደግ ራዲዮኑን ያገማናል። እኛም ሃይ አንለዉ እጆቻችንን ጉንጮቻችን ላይ አድርገን የገለማ ቀረርቶዉንና ቱማታዉን እናዳምጥለታለን።
ወገኖቼ ኢትዮጵያዉያን ጨካኝና አምባገነን ገዢዎቻችን አገራችንን ጥለንላቸዉ በስደት የመኖር መብታችንን እየከለከሉን ነዉ። ዛሬም እንደትናንቱ በተመሳሳይ ድራማ ያፌዙብናል። አለቆቼ በድለዉኛል አስጥሉኝ አይነት ቀልድ፥እኛም ቄጠማ ጎዝጉዘን ርችት ተኩሰን እንኳን ወደህሊናችሁ ተመለሳችሁ እንላቸዋለን ጓዳ ጎድጓዳችንን መዝብረዉ አላግጠዉብን ተመልሰዉ ይሄዳሉ። ዛሬም እደግመዋለሁ፦”እስቲ ቂማችንን ጥቂት እናቆየዉ”
No comments:
Post a Comment